ከ2 ሺህ 900 በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ መመለሳቸውን የምስራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ...

ባሕር ዳር: የካቲት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሦስተኛ ዙር የተማሪዎች ምዝገባ እያካሄደ መኾኑን የምስራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ አስታውቋል። በአማራ ክልል ያጋጠመው የጸጥታ ችግር በርካታ ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ እና ተማሪዎችም ከትምህርት ገበታቸው ውጭ እንዲኾኑ አድርጓል።...

የፌደራል ከፍተኛ ሥራ ኀላፊዎች ሀገር አቀፍ የሕዝብ ኮንፈረንስ ለማካሄድ ጎንደር ከተማ ገቡ።

ጎንደር: የካቲት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ.ር) እና የገንዘብ ሚኒስትር ድኤታ እዮብ ተካልኝ (ዶ.ር) ጎንደር ከተማ ገብተዋል። የከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ጎንደር ከተማ ሲደርሱ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል...

ፎረሙ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ከተማ ለሚገኙ የተቸገሩ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገ።

ሰቆጣ: የካቲት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ባለፈው ክረምት በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች የመድኃኒት እና የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል። ድጋፉን ያስረከቡት የወልድያ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና የጥናት ቡድኑ መሪ ድንበሩ...

”የኮሪደር ልማትን ከተማችን ብቻ ሳይኾን የሰውንም አዕምሮ ለማልመት ተጠቅመንበታል” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው

አዲስ አበባ: የካቲት 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከተማ እና መሠረተ ልማት ኮንስትራክሽን መምሪያ ከተጠሪ ተቋማት እና አጋር አካላት ጋር የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸሙን ገምግሟል። በግምገማው የባሕርዳር ከተማ...

በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የከተማ ግብርና አዋጭ የሥራ ዘርፍ እየሆነ መምጣቱን የልማቱ ተጠቃሚዎች ተናገሩ።

ባሕር ዳር: የካቲት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አቶ በሪሁን ማሩ የባሕር ዳር ከተማ አጼ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ ነዋሪ ናቸው፡፡ በ3 ሄክታር መሬት ቅመማ ቅመምን ጨምሮ የተለያዩ አትክልት እና ፍራፍሬዎች እና የበጋ በቆሎ የማልማት ሥራ ይሠራሉ፡፡...