ውጤታማ የልማት ተግባራት እየተከናወኑ መኾኑን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዙር 13ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል። የከተማ አሥተዳደሩ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ እናትነሽ ዋለ በከተማዋ ሰፋፊ የልማት ተግባራት እየተከናወኑ መኾኑን ገልጸዋል።...

‎”እያንዳንዱ ቀን የሀገሬን እና የሕዝቤን ታላቅነት ሳያረጋግጥ አይባክንም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር)

  ባሕር ዳር: መጋቢት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ኢትዮጵያ የታሪክ እስረኛ አይደለችም፤ ይልቁንም የበደሏትን ይቅር ብላ፣ የወደዷትን አክብራ፣ እንኳን ለራሷ ለቀጣናው ከሚተርፈው ሰፊ ገበታዋ ለማቋደስ በፈጣን የልማት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ለተለያዩ የሥራ ኀላፊዎች ሹመት ሰጡ።

  ባሕርዳር፡ መጋቢት 02/2018 ዓ.ም(አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ከመጋቢት 2/ 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለልዩ ልዩ መሪዎች ሹመት ሰጥተዋል። 1. ሌተናል ጄኔራል አስራት ደኔሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር 2. ረዳት ኮሚሽነር ቶፊቅ መደድ የአዲስ አበባ...

“ብዙ ጀግና ሴቶችን ማፍራት ያስፈልጋል” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር: የካቲት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የማጠቃለያ መርሐ ግብር ምክንያት በማድረግ በማርሽ ባንድ የታገዘ የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሂዷል። የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ...

የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና ለጤናማ እናትነት እየተሠራ ነው።

‎ ‎ባሕር ዳር፡ የካቲት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "50 ዓመታት የሴቶች ድምፅ ለእኩልነት እና ለበለጸገች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ መልዕክት ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በጎንደር ከተማ በጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር እና በልዩ ልዩ ኹነቶች ተከብሯል። ‎ ‎የሴቶችን ቀን በዓለም...