“ብዙ ጀግና ሴቶችን ማፍራት ያስፈልጋል” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር: የካቲት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የማጠቃለያ መርሐ ግብር ምክንያት በማድረግ በማርሽ ባንድ የታገዘ የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሂዷል። የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ...

የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና ለጤናማ እናትነት እየተሠራ ነው።

‎ ‎ባሕር ዳር፡ የካቲት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "50 ዓመታት የሴቶች ድምፅ ለእኩልነት እና ለበለጸገች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ መልዕክት ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በጎንደር ከተማ በጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር እና በልዩ ልዩ ኹነቶች ተከብሯል። ‎ ‎የሴቶችን ቀን በዓለም...

ወጣቶች በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ንቁ ተሳታፊ ሊኾኑ ይገባል።

  ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ሕዝቦች ሰላም እና ደኅንነትን ያስጠብቅልኛል፤ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ያሰፍንልኛል፤ የኢኮኖሚ እና የልማት ተጠቃሚ ያደርገኛል፤ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ያስከብርልኛል ያሉትን መሪ ለመምረጥ የሚያደርጉት ተሳትፎ ነው። በኢትዮጵያ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ እንዲከናወን...

“ግብር የዜጎች አርበኝነት የሚገለጽበት ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

ባሕር ዳር፡ የካቲት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ከገቢዎች ሚኒስቴር ባሕር ዳር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር የዕውቅና እና የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር...

የገበታ ፕሮጀክቶች የተቀበረ ታሪክን እየገለጡ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አነሳሽነት በሀገር አቀፍ ደረጃ እንቅስቃሴ ውስጥ የሚገኘው የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን መልከ ብዙ ገጽታ እየገለጡ ይገኛል። ፕሮጀክቶቹ ውበት ይገለጽባቸዋል፤...