“የመጻሕፍት አቅርቦት ዝግጅት ተጠናቅቋል” ትምህርት ቢሮ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለትምህርት ጥራት አንዱ ግብዓት መጽሐፍ ሲኾን የመጽሐፍ ተማሪ ጥምርታን አንድ ለአንድ ማድረግ ደግሞ የመንግሥት ዋና ተግባር ነው፡፡
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮም በ2018 የትምህርት ዘመን የተማሪ መጽሐፍ ጥምርታን በማሻሻል ለትምህርት...
የአፈር አሲዳማነትን በመከላከል ምርታማነትን ለመጨመር እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር፡ መስከረም ፡ 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዴት ግብርና ማዕከል ምርት እና ምርታማነትን ለመጨመር ማነቆ የኾነውን የአፈር አሲዳማነት ለመከላከል እየሠራ እንደሚገኝ ገልጿል።
የአዴት ግብርና ማዕከል በባሕር ዳር ከተማ የበቆሎ ሰብልን በአሲዳማ መሬት ላይ ለመሞከር እየሠራ...
“በችግር ውስጥም ኾነው ስኬታማ የኾኑ ተማሪዎች ምሥጋና ይገባቸዋል” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: መስከረም 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2017 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የእውቅና እና የሽልማት ሥነ ሥርዓት አካሄዷል፡፡
በመርሐ ግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ...
“በዕቅድ የመመራት ልምድ ውጤታማ አድርጎኛል” ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበ ተማሪ
ደብረ ብርሃን: መስከረም 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ተማሪ ሚኪያስ ኪዳኔ በደብረ ብርሃን ከተማ የኀይለማርያም ማሞ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው። ተማሪ ሚኪያስ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በመውሰድ በከተማዋ ከፍተኛውን ውጤት አስመዝግቧል።...
የጎንደር ከተማ ማኅበረሰቡን በቅንነት እና በታማኝነት ላገለገሉ ተቋማት እና ባለሙያዎች ዕውቅና ሰጠ።
ጎንደር፡ ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ማኅበረሰቡን በቅንነት እና በታማኝነት ላገለገሉ ተቋማት እና ባለሙያዎች ዕውቅና እና ሽልማት ሰጥቷል።
"ማገልገል ክብር ነው፤ በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው" በሚል መሪ መልዕክት የመንግሥት ሠራተኞች...








