የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና ለጤናማ እናትነት እየተሠራ ነው።

‎ ‎ባሕር ዳር፡ የካቲት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "50 ዓመታት የሴቶች ድምፅ ለእኩልነት እና ለበለጸገች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ መልዕክት ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በጎንደር ከተማ በጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር እና በልዩ ልዩ ኹነቶች ተከብሯል። ‎ ‎የሴቶችን ቀን በዓለም...

ወጣቶች በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ንቁ ተሳታፊ ሊኾኑ ይገባል።

  ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ሕዝቦች ሰላም እና ደኅንነትን ያስጠብቅልኛል፤ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ያሰፍንልኛል፤ የኢኮኖሚ እና የልማት ተጠቃሚ ያደርገኛል፤ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ያስከብርልኛል ያሉትን መሪ ለመምረጥ የሚያደርጉት ተሳትፎ ነው። በኢትዮጵያ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ እንዲከናወን...

“ግብር የዜጎች አርበኝነት የሚገለጽበት ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

ባሕር ዳር፡ የካቲት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ከገቢዎች ሚኒስቴር ባሕር ዳር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር የዕውቅና እና የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር...

የገበታ ፕሮጀክቶች የተቀበረ ታሪክን እየገለጡ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አነሳሽነት በሀገር አቀፍ ደረጃ እንቅስቃሴ ውስጥ የሚገኘው የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን መልከ ብዙ ገጽታ እየገለጡ ይገኛል። ፕሮጀክቶቹ ውበት ይገለጽባቸዋል፤...

አምራች ኢንዱስትሪዎቹ በጥሩ የሥራ እንቅስቃሴ ውስጥ ናቸው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሥልጠና ላይ ያሉ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር እና የሰሜን ጎጃም ዞን መሪዎች በባሕር ዳር ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ያገኘናቸው የደቡብ አቸፈር ወረዳ አመራር ሙሉቀን ክንዴ ከሥልጠናው...