ቢጂአይ ኢትዮጵያ በኮምቦልቻ ከተማ ያስገነባውን መዋለ ህፃናት ትምህርት ቤት አስመረቀ።
ደሴ: ጥር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ የተገነባው ትምህርት ቤቱ ቢጂአይ ኢትዮጵያ ከማኅበራዊ ኀላፊነት ፕሮጀክቶች መካከል የሚጠቀስ ነው። ቢጂአይ ኢትዮጵያ በኮምቦልቻ የማኅበረሰብ ልማት እና የትምህርት መሠረተ ልማትን ለማስፋፋት ያለውን አጋርነት...
በሰቆጣ ከተማ ለአቅመ ደካሞች የተገነቡ መኖሪያ ቤቶች ለተጠቃሚዎች ተላለፉ።
ሰቆጣ: ጥር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት በበጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ከተማ ለአቅመ ደካሞች ያስገነቧቸውን መኖሪያ ቤቶች አጠናቅቀው ለተጠቃሚዎች አስረክበዋል። ሚኒስቴሩ እና...
ዓለም አቀፍ የምልክት ቋንቋ የምርምር ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
አዲስ አበባ: ጥር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ ጉባኤው ”የምልክት ቋንቋን መጠቀም ለመፃዒው ዘመን መፃኢው ዘመንን ምልክት ቋንቋን በመጠቀም” በሚል መሪ መልዕክት ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ኢትዮጵያ እያስተናገደችው ያለው ጉባኤ በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ...
የደሴ ከተማ መጭውን የጥምቀት በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየሠራ መኾኑን...
ደሴ: ጥር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ በጥምቀት በዓል አከባበር ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ከጸጥታ አካላት ጋር መክሯል። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያ ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበረውን የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ መልእክት!
የተፋሰስ ልማታችንን በማስፋት የአፈር ሀብታችንን ለብልጽግናችን ለማዋል መረባረብ ይገባናል፡፡ ዛሬ የ2017 ዓ.ም የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሀገራዊ ንቅናቄ መጀመሩን አብሥረናል፡፡
የተፈጥሮ ሀብት ልማት ግባችንን ለማሳካት በየዓመቱ ከ14 ሚልዮን በላይ ዜጎችን በማሳተፍ መጠነ ሰፊ የተፋሰስ...







