“ከእንግዲህ ጎንደር ሲመሽ አታንቀላፋም”

ጎንደር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታሪክ፣ ተፈጥሮ፣ ባሕል እና ሃይማኖት ተዋህደውባታል፡፡ በተራራዎች መካከል የምትገኘው ጥንታዊት እና ታሪካዊት ከተማ "የአፍሪካ ካሜሎት" የሚል መጠሪያ ተችሯታል፡፡ ጥበብ እንደ ጅረት፣ ውበት እንደ ውኃ ሙላት ፈስሶባታል፡፡ ፍርድ አዋቂ እና...

“ኢትዮጵያ ከተመድ ጋር ያላትን አጋርነት ይበልጥ ለማጠናከር እና የአፍሪካ ልማት ግቦች እንዲሳኩ የበኩሏን ሚና...

ባሕር ዳር: ጥር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጋራ ፍላጎታቸው በኾኑ መስኮች ጠንካራ አጋርነት ለመፍጠር በቁርጠኝነት እንደሚሠሩ አስታውቀዋል። የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ምክትል ዋና ጸሐፊ አሚና መሐመድ...

እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች አበረታች መኾናቸውን የአማራ ክልል ምክር ቤት የቋሚ ኮሜቴ ሠብሣቢዎች ገለጹ።

ወልድያ: ጥር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የቋሚ ኮሚቴ ሠብሣቢዎች እና አባላት በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ እና መርሳ ከተማ አሥተዳደር እየተሠሩ ያሉ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ተግባራትን ጎብኝተዋል። በሁለቱም አሥተዳደሮች በዋናነት በማኅበራዊ እና በኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች...

በአማራ ክልል የኤች አይቪ ኤድስ እና ተዛማጅ በሽታዎችን ለመቆጣጠር አዲስ የሥራ መመሪያ ተዘጋጀ።

ደሴ: ጥር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የኤች አይቪ እና ተዛማጅ በሽታዎችን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና ለማከም በተዘጋጀው መመሪያ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በኮምቦልቻ ከተማ የውይይት መድረክ አካሂዷል። የደቡብ ወሎ ዞን ጤና መምሪያ...

“ኢትዮጵያ የኅብረ ብሔራዊነት ተምሳሌት ናት” የባሕል እና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ

ባሕር ዳር: ጥር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ድንቅ ምድር ድንቅ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት ሲካሄድ የሰነበተው 16ኛው የአማራ ክልል የባሕል እና ኪነ ጥበብ ፌስቲቫል የማጠቃለያ መርሐ ግብር በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው። ...