ከ500 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የወባ በሽታ ምርመራ እና የሕክምና ንቅናቄ ሊካሄድ...
ባሕር ዳር: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ትኩሳት ያለባቸውን የኅብረተሰብ ክፍሎች በዘመቻ የወባ በሽታ ምርመራ እና ሕክምና መስጠት የሚያስችል ንቅናቄ ሊያደርግ ነው። የንቅናቄ...
“የበዓሉ ዓላማ ትናንትን፣ ዛሬን እና ነገን የሚያስተሳስር ማድረግ ነው” አስራት አጸደወይን (ዶ.ር)
ጎንደር: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርስቲ የምሥረታ በዓሉን በተለያዩ ዝግጅቶች ያከብራል። የጎንደር ዩኒቨርስቲ 70ኛ ዓመት እና አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 100ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል። የበዓል አከባበሩን አስመልክቶ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት አስራት አጸደወይን...
ለከተማዋ ሰላም እና ልማት የበኩላቸውን እንደሚወጡ የባሕርዳር ከተማ ባለሀብቶች እና ነጋዴዎች ተናገሩ።
ባሕር ዳር: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ ባለሃብቶች እና የንግዱ ማኅበረሰብ አባላት የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የሚያሠራቸውን የልማት እና ከተማዋን የማዘመን ሥራዎችን ተመልክተዋል። የንግዱ ማኅበረሰብ እና ባለሃብቶች ከተመለከቷቸው ሥራዎች ውስጥ የባሕር...
“ቤተ ክርስቲያን የዓለማዊውም ኾነ የመንፈሳዊ ዕውቀት ምንጭ ናት” ብጹዕ አቡነ አብርሃም
ባሕር ዳር: ጥር 13/2017 ዓ.ም(አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ በተለምዶ ዓባይ ማዶ ሰፈነ ሰላም ቅድስት አርሴማ እየተባለ ከሚጠራ ቦታ ላይ የአራቱ ጉባኤያት ኮሌጅ እና የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት ለማቋቋም የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል። የመሠረት ድንጋዩን...
”የተፈጥሮ ሀብት ልማት እና ጥበቃ ሥራ በልዩ ትኩረት ይሠራል” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በምዕራብ አማራ ቀጣና የ2017 ዓ.ም የተቀናጀ የማኅበረሰብ ተፋሰስ ልማት የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። ''የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ለዘላቂ ምርታማነት ዕድገት'' በሚል መሪ መልዕክት በተደረገው የንቅናቄ መድረክ...








