የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም መገንባት ላይ ትኩረት መስጠት ይገባል።

ጎንደር: የካቲት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም ለመገንባት በሚያስችሉ ተግባራት ላይ በማተኮር በተለያዩ የልማት ዘርፎች በ15 ወረዳዎች እና በአራት ከተማ አሥተዳደሮች እየተሠራ መኾኑን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሴቶች ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስታውቋል። በዓለም...

ጠንካራ ሀገር የመገንባት ግብን መሠረት በማድረግ ውጤታማ ሥራዎች መከናወናቸውን ብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ።

ባሕር ዳር: የካቲት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለሦስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልጽግና ፓርቲ የ6 ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተጠናቅቋል። በሦስት ቀናት ግምገማው የፓርቲ ሥራዎች አፈጻጸም ውጤታማነትን በጥልቀት ገምግሟል። በመድረኩ የጠንካራ ፓርቲ፣ ጠንካራ...

የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም መገንባት ላይ ትኩረት መስጠት ይገባል።

ጎንደር: የካቲት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም ለመገንባት በሚያስችሉ ተግባራት ላይ በማተኮር በተለያዩ የልማት ዘርፎች በ15 ወረዳዎች እና በአራት ከተማ አሥተዳደሮች እየተሠራ መኾኑን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሴቶች ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስታውቋል። በዓለም...

የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም ዘላቂ ለማድረግ ማኅበረሰቡ ንቁ ተሳታፊ እንዲኾን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጠየቀ።

ጎንደር: የካቲት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከማዕከላዊና ከምዕራብ ጎንደር ዞኖች የተወጣጡ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች እና ሴቶች በአካባቢው ሰላምና ልማት ዙሪያ በአይከል ከተማ ውይይት እያደረጉ ነው። በውይይቱ የርእሰ መሥተዳደሩ የኢኮኖሚ አማካሪ ቀለመወርቅ ምኅረቴ፣ የማዕከላዊ...

የአማራ ባንክ ከጉዛም ቴክኖሎጂ ጋር በዲጂታል ባንኪንግ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።

አዲስ አበባ: የካቲት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመግባቢያ ሥምምነቱን የአማራ ባንክ ሥራ አስፈጻሚ ዮሐንስ አያሌው (ዶ.ር) እና የጎዛም ቴክኖሎጅስ ግሎባል ካንትሪ ማናጀር ተፈሪ ገናና ተፈራርመውታል። የአማራ ባንክ ሥራ አስፈጻሚ ዮሐንስ አያሌው (ዶ.ር) ባንኩ የተለያዩ የቴክኖሎጂ...