የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት እየተደረገ ባለው እንቅስቃሴ የጎብኝዎች ፍሰት እና ከዘርፉ የተገኘው ገቢ መጨመሩ ተገለጸ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት እየተደረገ ባለው እንቅስቃሴ የጎብኝዎች ፍሰት እና ከዘርፉ የተገኘው ገቢ መጨመሩ ተገለጸ። የአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ ኀላፊ መልካሙ ጸጋዬ በክልሉ...

አዲሱ ቻት ጂፒቲ!

ባሕር ዳር: መጋቢት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኦፕን ኤ.አይ እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር በ2015 ዓ.ም በዓለማችን ትልቅ ሥም ባላቸው ሥራ ፈጣሪዎች እና የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዘርፍ ላይ ምርምር በሚያደርጉ ግለሰቦች የተመሠረተ ኩባንያ ነው፡፡ ኩባንያው...

“ልማት ዘላቂ ኾኖ ለትውልድ እንዲሻገር ለማድረግ ከአካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን ብዙ ይጠበቃል” ድረስ...

ባሕር ዳር: መጋቢት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የአካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን ከዞኖች፣ ከከተማ አሥተዳደሮች፣ ከብሔራዊ ፓርኮች እና ከማኀበረሰብ ጥብቅ ሥፍራ ጽሕፈት ቤት የዘርፉ መሪዎች ጋር የ2017 ዓ.ም የሰባት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም እና...

“የታጠቁ ኃይሎች የሕዝብን ሰቆቃ በመረዳት ሰላምን ያስቀድሙ” ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ

ደብረ ታቦር: መጋቢት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ የሰላም እና የጸጥታ አደረጃጀቶች ከክልል እና ከዞን ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ጋር በወቅታዊ ክልሉ የሰላም ችግር ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም በእስቴ ወረዳ እና አካባቢው...

አትክልት እና ፍራፍሬ ልማት

ባሕር ዳር: መጋቢት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሜጫ ወረዳ ጉቲ ቀበሌ ነዋሪ የኾኑት አርሶ አደር ደርብ አብተው አትክልትና ፍራፍሬ ማምረት የጀመሩት ከግብርና ባለሙያዎች በተሰጣቸው ሥልጠና እና ድጋፍ ነው። በሥራው ላይም የተሻሻለ ዝርያ በመጠቀማቸው ውጤታማ...