ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እንኳን ለ1446ኛው ዓመተ ሂጂሪያ የኢድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት። የዒድ-አልፊጥር በዓል በሂጅራ አቆጣጠር የተከበረውን የረመዳን ወር...

ሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት በቤተሰብ፣ በማኅበረሰብ እና በሀገር ላይ የሚደርስ ጥቃት በመኾኑ በጋራ መከላከል...

ጎንደር፡ መጋቢት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የአማራ ክልል ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከጎንደር ቀጣና የዞን እና የወረዳ ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ የሥራ ኀላፊዎች፣ ከሃይማኖት አባቶች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር የሴቶች ጥቃት እና...

“ትምህርትን ማቃናት ሀገርን ማጽናት ነው” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: መጋቢት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከኮሙኒኬሽን፣ ሚዲያ እና ሕዝብ ግንኙነት መሪዎች እና ባለሙያዎች ጋር በትምህርት ለትውልድ ዘመቻ ላይ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ...

የአድማ መከላከል አባላት በደብረ ታቦር ከተማ አቀባበል ተደረገላቸው።

ባሕር ዳር: መጋቢት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ማሠልጠኛ ያሠለጠናቸው የ33ኛ ዙር የአድማ መከላከል አባላት በደብረ ታቦር ከተማ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በአቀባበል መርሐ ግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት ...

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦

በአማራ ክልል በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በዝቋላ፣ ደሃና እና ሌሎች ወረዳዎች ለተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ተግባር ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ይገኛል፡፡ አካባቢው ዝናብ አጠር በመኾኑ የተፈጥሮ ሃብት እንክብካቤ ተግባርን ይሻል፡፡ በተጨማሪም የተከዜን ተፋሰስ...