የአረፋ በዓልን ሃይማኖታዊ የመረዳዳት ዕሴቱን በማጉላት ማክበር ይገባል።
ደባርቅ: ግንቦት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለ1 ሺህ 446ኛ ጊዜ የሚከበረው የዒድ አል አደሃ (አረፋ) በዓል በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ነው።
የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ታላቅ ከሚባሉ ኢስላማዊ የሃይማኖት በዓላት...
መስዋዕትነት በእምነት ድል የኾነበት ቦታ – የአረፋ ተራራ
ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ኢድ አል አድሃ (አረፋ ) ተናፋቂ በዓል ነው። በየዓመቱ በጉጉት ይጠበቃል፤ በፍቅር በአንድነት፣ በድምቀት ይከበራል።
ዒድ አል አድሃ የእዝነት እና የአብሮነት በዓል ነው። በዚህ ታላቅ...
ይቅርታ የአሸናፊዎች ምርጫ ነው።
ደብረ ታቦር: ግንቦት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከመካነ ኢየሱስ ከተማ አሥተዳደር እና ከእስቴ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው።
በውይይቱ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ የአማራ ክልል ምክር...
የዒድ አል አድሃ (አረፋ) ቀን ተግባራት።
ባሕር ዳር: ግንቦት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ በድምቀት ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ዋነኛው ነው፡፡
የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ከሐጅ ሥርዓት ጋር...
“የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የመሥዋዕትነት እና የመሰጠት በዓል በመኾኑ ሕዝበ ሙስሊሙ በመረዳዳት እና...
ደብረማርቆስ: ግንቦት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 1ሺህ 446ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደብረ ማርቆስ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል።
የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ነብዩ ኢብራሒም የፈጣሪያቸውን ትዕዛዝ ለመፈጸም እና ልጃቸውን ኢስማኤልን ለመስዋዕት...








