የብስክሌት እንቅስቃሴን ለማነቃቃት እየተሠራ ነው።

ባሕርዳር፡ ሐምሌ 16/2017ዓ.ም (አሚኮ) የባሕርዳር ከተማ ነዋሪው ካሰኝ ንጋቱ ለብስክሌት ተጠቃሚዎች የሚኾን መንገድ በኮሪደር ልማቱ ተለይቶ መሠራቱ ለከተማዋ ሕዝብ የቆየ ብስክሌት የመጠቀም ባሕል ዋጋ የሰጠ ተግባር እንደኾነ ነገሩን፡፡ የመንግሥት ሠራተኛ እንደኾኑና ወደ ቢሮ ሲገቡ...

የባሕር ዳር ከተማን መሠረታዊ ችግሮች ይፈታሉ የተባሉ ውሳኔዎች ተላለፉ።

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አሚኮ በቅርቡ በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር መሬት ላይ እየታዩ ያሉ ብልሹ አሠራሮችን መሠረት በማድረግ "የአጥር ኢንቨስትመንት" በሚል ርእስ የምርመራ ዘገባ መሥራቱ ይታወሳል። ይህን የመልካም አሥተዳደር ችግር የዳሰሰውን ዘገባ የተመለከተው...

ለወጣቶች የሥራ ዕድል ተጠቃሚነት ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ።

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት የከተማ፣ ንግድ እና ኢንዱስትሪ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ገምግሟል። ቋሚ ኮሚቴው በሁለተኛ ቀን ውይይቱ በቀረበለት ሪፖርት ላይ ተነስቶ...

የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት አሠጣጥ ለማዘመን እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን እና የሚደግፋቸውን ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ዛሬም እየገመገመ ነው። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ...

የመምህራንን አቅም ለማጎልበት እየተሠራ ነው።

ጎንደር: ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በጎንደር ከተማ ለመካከለኛ ደረጃ መምህራን፣ ርእሳነ መምህራን እና ሱፐርቫይዘሮች ሥልጠና አስጀምሯል። ሥልጠናው ሁሉንም የጎንደር ዞኖች ያካተተ ነው። ‎የአቅም ግንባታ ሥልጠናው ከ2ሺህ 500 በላይ ሠልጣኞችን እንደሚያካትት የጎንደር...