ጣናነሽ ፪ ወደ ጣና ሐይቅ ለመግባት ዝግጁ ኾናለች።

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጣና ሐይቅ ላይ ዘመናዊ የባሕር ትራንስፖርት እና የቱሪዝም አገልግሎት ለመስጠት በርካታ ውጣ ውረዶችን አልፋ ባሕር ዳር ከተማ የገባችው ጣናነሽ ፪ ጀልባ ዛሬ በጣና ሐይቅ ዳርቻ አርፋ ወደ ሐይቁ...

“የአረጋውያን ጧሪያቸው፣ የሕጻናት አሳዳጊያቸው”

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለዓመታት የተራቡትን አጉርሰዋል፣ የታረዙትን አልብሰዋል፣ የተጠሙትን አጠጥተዋል፣ መድረሻ የሌላቸውን አስጠልለዋል፣ ስለተራቡት ተርበዋል፣ ስለተጠሙት ተጠምተዋል፣ ስለታረዙት ታርዘዋል፣ ስለተቸገሩት ተቸግረዋል። ጧሪ የሌላቸውን ጡረዋል። የአረጋውያን ጧሪያቸው፣ የሕጻናት አሳዳጊያቸው፣ የአዕምሮ ሕሙማን ጠባቂያቸው...

በፍኖተ ሰላም ከተማ የተለያዩ የመሠረተ ልማቶች ተጠናቅቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾኑ።

ፍኖተ ሰላም፡ ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር በ2017 በጀት ዓመት በኅብረተሰቡ ተሳትፎ፣ በአጋር ድርጅቶች እና በመንግሥት ወጭ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀው ተመርቀዋል። የሰላም ሁኔታውን ከማረጋጋት ሥራ ጎን ለጎን ከ76 ሚሊዮን...

በአማራ ክልል በ32 መናኸሪያዎች የኢ-ትኬቲንግ አገልግሎት እየተሰጠ ነው።

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ባለሥልጣን በባሕርዳር ከተማ ያሥገነባቸውን የኢ-ቲኬቲንግ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ጎብኝቷል። የአማራ ክልል ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ባለሥልጣን ኀላፊ ዘውዱ ማለደ በአማራ ክልል ያሉት የሕዝብ...

በሕገ ወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር ማሻገርን በቅንጅት መከላከል ይገባል።

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ውስጥ የሚካሄደውን በሰው የመነገድ፣ በሕገ ወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገር፣ ተዛማጅ ወንጀሎችን ለመከላከል እና ምላሽ ለመስጠት የተቋቋመው ክልላዊ የትብብር ጥምረት የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም...