“ለግጭት ያበቃን አለመወያየት ነው” ጀማል መሐመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የ30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው። በአውደ ጥናቱ ላይ "የቀውስ ወቅት እና የሚዲያ ሚና" በሚል ርእሰ ጥናት ያቀረቡት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ...

በየዘርፉ ለአሚኮ እየተሰጡ ያሉ ዕውቅናዎች የኮርፖሬሽኑ የላቀ አፈፃፀም ብቃት ማሳያዎች ናቸው።

ደባርቅ: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አሚኮ ላለፉት ሦሥት አሥርት ዓመታት ሀገራዊ አንድነት እና ብሔራዊ መግባባት እንዲጎለብት ኀላፊነቱን የተወጣ ተቋም ነው ሲሉ የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። አሚኮ በኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኀን ዕድገት ታሪክ ውስጥ ስማቸው ከሚጠቀሱ የሀገሪቱ...

ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰት ልዩ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።

ፍኖተ ሰላም: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን ጅጋ ከተማ አሥተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ በሰው ሕይወት እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ይታወሳል። በጉዳቱ የሰባቱ ሰዎች ሕይወት ወዲያውኑ ሲያልፍ ቀሪዎቹ ሁለት ሰዎች ደግሞ ወደ ጤና...

“አሚኮ የማይቻሉ የሚመስሉ ፈተናዎችን አልፎ ለስኬት የበቃ ተቋም ነው” ምክትል አፈጉባኤ አማረ ሰጤ

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) የ30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ ዐውደ ጥናት እየተካሄደ ነው። በዐውደ ጥናቱ ማስጀመሪያ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጋዜጠኛ ሙሉቀን...

የአሚኮን 30ኛ ዓመታት የምሥረታ በዓል አስመልክቶ የተዘጋጀው አውደ ርዕይ ተከፈተ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአሚኮን 30ኛ ዓመታት የምሥረታ በዓል አስመልክቶ የተዘጋጀው አውደ ርዕይ ተከፍቷል። አውደ ርዕዩ የአሚኮን የ30 ዓመታት ጉዞን፣ ውጣ ውረዶችን፣ ያለፈባቸው ምዕራፎችን እና ዕድገቱን የሚያሳይ ነው። በአውደ ርዕዩ የአማራ ክልል ምክር...