አሻጋሪ የልማት እቅዱ ቁጭትን የፈጠረ ተስፋን የሰነቀ ዕቅድ ነው።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሁለንተናዊ ለውጥ ያመጣል ተብሎ የታመነበት አሻጋሪ የልማት እቅድ በማዘጋጀት ወደ ተግባር በመግባት ላይ ነው። ለተፈጻሚነቱም በየደረጃው ያለውን የፈጻሚና አስፈጻሚ አካላት በቂ ግንዛቤ በመፍጠር አቅም መገንባት አንዱ...

የሳንባ ካንሰር እና መፍትሔዎቹ

ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው በገዳይነት ከሚታወቁ በሽታዎች መካከል የካንሰር በሽታ በቀዳሚነት የሚጠቀስ ነው። ከነዚያ ውስጥም የሳንባ ካንሰር አንዱ እና ዋነኛው እንደኾነ መረጃዎች ያሳያሉ። የሳንባ ካንሰር ያልተለመደ የሕዋስ እድገት...

የተማሪዎችን የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዕውቀት ከፍ የሚያደርግ ሥልጠና መስጠቱን የወልድያ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ።

ወልድያ: ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ከሰሜን ወሎ ዞን፣ ከዋግኸምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር እና ከወልድያ ከተማ አሥተዳደር ለተውጣጡ ለ150 የአንደኛ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ሥልጠና ሰጥቷል። የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ምርምር ቴክኖሎጂ ሽግግር እና ማኅበረሰብ አገልግሎት...

መምህራን ተማሪዎች ተምረው ለቁም ነገር ሲደርሱ የሚሰማቸው ደስታ አንድ ገበሬ የዘራውን ሰብል ሲያጭድ የሚሰማው...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ትምህርት ላይ ያለውን ስብራት ለመጠገን ሁሉም እንዲተባበር የቀድሞ መምህራን ጠይቀዋል። መምህራኑ ትምህርት ለግለሰብም ኾነ ለሀገር ዕድገት ወሳኝ መሠረት ነው ይላሉ። የዕውቀት እና የሙያ ሽግግር ሂደት የኾነውን ትምህርት ዛሬ ትተን...

በተንቀሳቃሽ ማዕከላት የተላላፊ ያልኾኑ በሽታዎች ምርመራ እየተሰጠ ነው።

ደባርቅ: ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ ከደባርቅ ከተማ አሥተዳደር ጤና ጽሕፈት ቤት እና ከተለያዩ አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር በተንቀሳቃሽ ማዕከላት ተላላፊ ያልኾኑ በሽታዎች የምርመራ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። በምርመራ አገልግሎቱ ከ3 ሺህ...