መሪዎች ሀገራዊ እና ዓለምአቀፋዊ ሁኔታዎችን በመረዳት የሀገሪቱን ዕድገት ወደተሻለ ደረጃ ማሸጋገር ይገባቸዋል።

ፍኖተ ሰላም፡ መስከረም 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ''ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር'' በሚል መሪ መልዕክት ለመሪዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው። የምዕራብ ጎጃም ዞን ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ እና አቅም ግንባታ ዘርፍ...

ምርትን ለውጭ ገበያ እያቀረበ ያለው የባሕር ዳር ልዩ ኢኮኖሚ ዞን

ባሕር ዳር፡ መስከረም 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያ በጊዜ ሂደት ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ለምታደርገው ሽግግር ተስፋ ከተጣለባቸው ዘርፎች መካከል የኢንዱስትሪ ዞኖች የላቀውን ሚና ይጫዎታሉ። ለዚህም ሲባል በመንግሥት እና በግሉ ዘርፍ...

የታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ የሀገር እና ሕዝብን ጥንካሬ ያሳየ ዳግማዊ ዓደዋ ነው።

ደብረ ማርቆስ፡ መስከረም 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር የታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ ''እምርታ እና ማንሰራራት'' በሚል መሪ መልዕክት ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው። የታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ ከሌሎች ልማቶች...

ትምህርትን በጉልበት፣ በገንዘብ እና በሃሳብ መደገፍ፦

ባሕር ዳር: መስከረም 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳድር የዝቋላ ወረዳ የኅብረተሰብ ክፍሎች ትምህርትን በጉልበት፣ በሃሳብ እና በገንዘብ እየደገፉ እንደሚገኙ የወረዳው ትምህርት ጽሕፈት ቤት አስታውቋል። ተማሪዎችም ክልሉ ገጥሞት በነበረው ጸጥታ ችግር ምክንያት አቋርጠው የነበረውን...

ተግዳሮቶችን በመሻገር የሀገር ዕድገትን የሚያፋጥኑ ሥራዎችን መሥራት ይገባል።

ጎንደር: መስከረም 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በከተማዋ ለሚገኙ መሪዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው። የከተማ አሥተዳደሩ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት ለመሪዎቹ የሚሰጠው...