መምህራን ተማሪዎች ተምረው ለቁም ነገር ሲደርሱ የሚሰማቸው ደስታ አንድ ገበሬ የዘራውን ሰብል ሲያጭድ የሚሰማው...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ትምህርት ላይ ያለውን ስብራት ለመጠገን ሁሉም እንዲተባበር የቀድሞ መምህራን ጠይቀዋል።
መምህራኑ ትምህርት ለግለሰብም ኾነ ለሀገር ዕድገት ወሳኝ መሠረት ነው ይላሉ። የዕውቀት እና የሙያ ሽግግር ሂደት የኾነውን ትምህርት ዛሬ ትተን...
በተንቀሳቃሽ ማዕከላት የተላላፊ ያልኾኑ በሽታዎች ምርመራ እየተሰጠ ነው።
ደባርቅ: ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ ከደባርቅ ከተማ አሥተዳደር ጤና ጽሕፈት ቤት እና ከተለያዩ አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር በተንቀሳቃሽ ማዕከላት ተላላፊ ያልኾኑ በሽታዎች የምርመራ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
በምርመራ አገልግሎቱ ከ3 ሺህ...
ሁሉም ተባብሮ ትምህርት ቤቶች እንዲከፈቱ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ትምህርት የሁሉም መሠረት ነው። የዓለም ሥልጣኔ መነሻው፣ የቴክኖሎጂ ምንጩ፣ የኀያላን ሀገራት ዋናው ጉልበት ከትምህርት የሚገኝ ዕውቀት ነው። የዕውቀት መገኛው ደግሞ ትምህርት ቤት ነው። የዜጎች መብትም ነው።
መልካም ትውልድ በትምህርት...
የተፈጠረውን ቁጭት ወደ ልማት መቀየር እንደሚገባ አሕመዲን መሐመድ (ዶ.ር) ገለጹ።
ደብረ ብርሃን፡ ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም አማራጭን የተቀበሉ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ሥልጠና በደብረ ብርሃን ከተማ መሠጠት ተጀምሯል።
በሥልጠና ማስጀመሪያው ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ...
መንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ የቀድሞው ታጣቂዎች በደብረ ብርሃን ከተማ የተሐድሶ ሥልጠና ጀመሩ።
ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን እስካሁን ከ72 ሺህ 500 በላይ የቀድሞ ታጣቂዎችን በኮሚሽኑ የትሐድሶ ሥልጠና ወስደው ወደ ማኅበረሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርጓል ብለዋል።
ከዚህ ጎን ለጎን በዘላቂነት እንዲቋቋሙ የማድረግ ሥራ...








