“በኮምቦልቻ ከተማ ለሰው ተኮር ተግባራት የተሰጠው ትኩረት የሚደነቅ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በኮምቦልቻ...

ለልዩ ፍላጎት ትምህርት ትኩረት መስጠት ለነገ የማይባል ነው።

ደብረ ታቦር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የልዩ ፍላጎት ተማሪዎችን አቅም በማሳደግ እና የእንችላለን መንፈስን በማጠናከር በማኅበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊ እና በፖለቲካ ጉዳዮች ላይ መሥራት መሠረታዊ ነገር ነው። ደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር የሚገኘው ታቦር አጠቃላይ አንደኛ ደረጃ እና...

በክልሉ ለልማት ተነሺዎች ካሳ የመክፈል እና መልሶ የማቋቋም ሥራ ላይ በትኩረት እየተከናወነ ነው።

ባሕር ዳር፡ ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የመሬት ባለቤትነት እና ይዞታ ከፖሊሲም በላይ በሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌ የሚመራ መሠረታዊ ሀብት ነው፡፡ በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 40 ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት የመሬት ባለቤትነት መብት የመንግሥት እና የሕዝብ ብቻ እንደኾነ...

በኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል የአማራ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ምሥረታ እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥረታው የፌደራል እና የክልሉ እስልምና ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን...

“በዓለም ላይ ካለው ነገር ሁሉ ሽታው እጅግ ደስ የሚል እና ልብ የሚመስጥ ምንድን ነው?“

ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አጼ ቴዎድሮስ አንድ ቀን ከመኮንኖቻቸው ጋር ሲጫወቱ በድንገት በጨዋታው መሐል“በዓለም ላይ ካለው ነገር ሁሉ ሽታው እጅግ ደስ የሚል እና ልብ የሚመስጥ ምንድን ነው?“ ብለው ጠየቁ። መኳንንቱ ሁሉ የሚያውቁትን...