በተፈጠረው ሰላም ባለፉት ዓመታት ሳይታረስ የቆየ ማሳን በዘር መሸፈን ተችሏል።

በተፈጠረው ሰላም ባለፉት ዓመታት ሳይታረስ የቆየ ማሳን በዘር መሸፈን ተችሏል። ደብረ ብርሃን፡ ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በተደጋጋሚ የተፈጠሩ የሕዝብ ለሕዝብ የሰላም መድረኮች ውጤታማ ፍሬ እንዳፈሩ የኤፍራታ እና ግድም ወረዳ አርሶ አደሮች ተናግረዋል። አቶ ከበደ ግምአለ የላይኛው...

“ግጭት እና ፖለቲካ ከትምህርት ቤቶች ይራቅ” የአማራ ክልል የተማሪ ወላጆች ማኅበር

"ግጭት እና ፖለቲካ ከትምህርት ቤቶች ይራቅ" የአማራ ክልል የተማሪ ወላጆች ማኅበር ባሕር ዳር: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ትምህርት ቤቶች ዋና ዓላማቸው ትውልድን መቅረጽ ነው። የሀገር እና የሕዝብን የማደግ ሕልም እና ትልም ተቀብሎ በብቃት ሊፈጽም የሚችል...

የወልቃይት ጠገዴን ሕዝብ የወሰን እና ማንነት ጥያቄ ሕጋዊ ምላሽ እንዲያገኝ በሚደረገው ጥረት የወጣቶች ሚና...

ሁመራ፡ ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለውጥ እና ነጻነት እንዲመጣ መስዋዕትነት ሲከፍሉ የነበሩ ወጣቶች ዛሬ ላይ የሕዝቡ ማንነት እና ወሰን እንዲረጋገጥ እየሠሩ መኾኑን የወልቃይት ጠገዴ አማራ ማንነት እና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴ ገልጿል። ወጣቶች የማንነት እና ወሰን...

ትምህርት ትውልድን ማስቀጠል በመኾኑ የትኛውም አካል በትምህርት ጉዳይ ዝም ሊል አይገባም። 

ፍኖተ ሰላም: ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ተማሪ ዮሴፍ ወርቁ እና ተማሪ መሠረት ካሳሁን በፍኖተ ሰላም ከተማ ባከል የአንደኛ እና የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ7ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ናቸው። ተማሪዎቹን ለ2018 የትምህርት ዘመን ሲመዘገቡ...

የገቢ ግብር አዋጁ ምን ይላል?

ባሕር ዳር: ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የግብር ሥርዓት ግብር ከፋዮች ለመንግሥት ክፍያ የሚፈጽሙበት ሥርዓት ነው። ግብር ዋናው የመንግሥት የፋይናንስ ምንጭም ነው። ለአንድ ሀገር የኢኮኖሚ ልማት እና እድገት የጀርባ አጥንት ነው ማለትም ይቻላል። መንግሥት አስተማማኝ...