የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የግብርና ልማት ሥራዎች እየተሠሩ ነው።
ደባርቅ: መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ መድረክ አካሂዷል።
በውይይቱ ምርት እና ምርታማነትን በማሳደግ ሂደት አጋዥ የኾኑ የተለያዩ ተግባራትን በንቃት ሲያከናውን...
“የደብረ ታቦር አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ”
ባሕር ዳር: መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በከፍተኛ የትምህርት ተቋም ሶፍትዌር ኢንጅነሪንግ ለመማር ፍላጎት አለኝ የሚለው ተማሪ ዮሐንስ ዋለ ነው፡፡
በጸጥታ ችግር ምክንያት የተቋረጠበትን ትምህርት ፍለጋ ከተወለደበት አካባቢ ወደ ደብረ ታቦር ተጉዟል፡፡ እንደ ቤት ባይመችም ለትምህርት...
የሰቆጣ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤትን ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ እየተገነቡ ከሚገኙ ሦስት አዳሪ ትምህርት ቤቶች መካከል በወለህ እየተገነባ የሚገኘው የሰቆጣ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ አንደኛው ነው።
ግንባታውን በሁለት ዓመት ለማጠናቀቅ ታስቦ የካቲት 2016 ዓ.ም ወደ ሥራ...
የመጣው አንጻራዊ ሰላም በግብር አሠባሠቡ ላይ አወንታዊ ለውጥ እያመጣ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎጃም ዞን ገቢዎች መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና ከ25 ዓመቱ የአሻጋሪ እድገት እና የዘላቂ ልማት ዕቅድን መነሻ ያደረገ የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ መድረክ...
የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ከ840 ሺህ ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
ጎንደር: መስከረም 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ከ840 ሺህ ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የትምህርት ቁሳቁስ ለማዕከላዊ ጎንደር ዞን ድጋፍ አድርጓል።
ድጋፉን ያስረከቡት የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ናቸው። ድጋፉ 840 ሺህ...








