“መስቀሉ የሰላም ምልክት እና የፍቅር አርማ ነው” ብጹዕ አቡነ ሰላማ
ገንደውኀ፡ መስከረም 17 /2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመስቀል በዓል በምዕራም ጎንደር ዞን ገንዳ ውኃ ከተማ በድምቀት ተከብሯል።
የምዕራብ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሴኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ ሰላማ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ ሰላምን...
“የመስቀሉ መገኘት ለዓለም አንድነትን የሰጠ የመዳን ምልክት ነው” ብጹዕ አቡነ በርናባስ
ሰቆጣ: መስከረም 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመስቀል በዓል በሰቆጣ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው። በበዓሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያሥተላለፉት የዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ በርናባስ ለ300 ዓመታት ተቀብሮ የነበረው...
የመስቀል በዓል አድማቂው ”አብዚ”
ባሕር ዳር: መስከረም 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመስቀል በዓል በሀገራችን በሁሉም አካባቢዎች በየዓመቱ በድምቀት የሚከበር በዓል ነው፡፡ በዓሉ ማኅበረሰቡ በጋራ ተሰባስቦ በዓደባባይ እና በየሰፈሩ የሚያከብሩት ሲኾን ለበዓሉ ማድመቂያ እንደየ አካባቢው ባሕል የተለያዩ ባሕላዊ ምግብ እና...
“የመስቀል ወፍ እና የዓደይ አበባ ቀጠሮ እንዳላቸው መስከረም ሲጠባ”
ባሕር ዳር: መስከረም 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የመስቀል ወፍ እና የአደይ አበባ"
ቀጠሮ እንዳላቸው መስከረም ሲጠባ"
የገጣሚ እና ባለቅኔው መንግሥቱ ለማ ግጥም አደይ ማበብ በጀመረ ቁጥር ትዝ ሳይለን አይቀርም፡፡ ባለቅኔው አደይ አበባ እና የመስቀል ወፍ እንዲህ መስከረምን...
መስቀል በነገሥታቶቹ መናገሻ።
ባሕር ዳር: መስከረም 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመስቀል ደመራ አበራር ሥነ ሥርዓት በአንዳንድ አካባቢዎች መስከረም 16 ደመራው ይበራል።
በሰሜኑ የሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ደግሞ በንግሥት እሌኒ ዘመን አይሁዳውያን የቀበሩትን የክርስቶስ መስቀል ደመራ ለኩሰው ያገኙበት ቀን መስከረም 17...








