የባሕር በር ጥያቄ እንዲሳካ ከመንግሥት ጎን እንደሚቆሙ የሐይቅ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
ደሴ: ታኅሣሥ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር በር ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እድገት እና አጠቃላይ ደኅንነት ከፍተኛ ፋይዳ ያለው መኾኑን የሐይቅ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ሻምበል መኮንን አሊ በውትድርና ሙያ ሀገራቸውን ሲያገለግሉ ሳለ ኢትዮጵያ የወደብ ባለቤት የነበረችበትን ወቅት...
በኩር ጋዜጣ ታኅሣሥ 13/2018 ዓ.ም
https://drive.google.com/file/d/1XJd-ce2cxV0LdWk3_I80iy0R4p4RZuWK/view?usp=drive_link
ሙስና ዋናው የፍትሕ እጦት መንስኤ ነው።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሙስና ወንጀል በልማት፣ በሰላም እና በመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አለው። በተለዋዋጭ እና ረቂቅ ስልቱ ምክንያትም በቀላሉ ለመከላከል አስቸጋሪ መኾኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ።
አሚኮ ዲጂታል ሚዲያም የአማራ ክልል...
ከ700 ሺህ በላይ ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ መኾናቸውን የሰሜን ሰሜን ምዕራብ ሪጅን ኢትዮ...
ጎንደር: ታኅሣሥ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአምስቱ የጎንደር ቀጣና ዞኖች እና በጎንደር ከተማ አሥተዳደር ከ700 ሺህ በላይ ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ መኾናቸውን የሰሜን ሰሜን ምዕራብ ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል።
ፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ የዜጎችን ተጠቃሚነት በፍትሐዊነት...








