ተቋማት ግልጸኝነት እና ተጠያቂነትን መሠረት ያደረገ አገልግሎት እንዲሰጡ እየተሠራ ነው።
ደባርቅ፡ መስከረም፡ 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ አዲሱን የሲቪል ሰርቪስ የአሠራር ለውጥ መሠረት አድርጎ አገልግሎትን ማሻሻል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል።
በውይይቱ መልዕክት ያስተላለፉት የሰሜን ጎንደር ዞን...
የውኃ ጉድፍ በሽታ ምንድን ነው?
ባሕር ዳር፡ መስከረም ፡ 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰው ልጅ በተለያየ ሕመም ሊጠቃ ይችላል። ብዙ ጊዜ ሰዎች ሕመም ሲሰማቸው ቶሎ ወደ ሕክምና ተቋም ከመሄድ ይልቅ በቤት ውስጥ ሕመማቸውን ማስታመም ይቀናቸዋል።ይህ ደግሞ ሕይወትን እስከማጣት የሚያደርስ ጉዳት...
ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ተልዕኮን በአግባቡ መወጣት ይገባል።
ደብረ ማርቆስ: መስከረም 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃ ዞን እና የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር የሕግ ማስከበር ሥራዎች አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የሚመክር የውይይት መድረክ በደጀን ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
የምሥራቅ ጎጃም ዞን ዋና አሥተዳዳሪ...
አካባቢን በማጽዳት ወባን በቀላሉ መከላከል ይቻላል።
ባሕር ዳር: መስከረም 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርዳር ከተማ በግሽ ዓባይ ክፍለ ከተማ ክልል አቀፍ የወባ ወረርሽኝ መከላከል ማስጀመሪያ ንቅናቄ እየተካሄደ ነው።
ንቅናቄው "የአርብ ጠንካራ እጆች የወባን ወረርሽኝን ይገታሉ" መርሐ ግብር አካል ነው።
በከተማዋ ከተለያዩ አደረጃጀቶች የተውጣጡ...
ፕሮግራሙ በሙሉ አቅሙ ወደ ሥራ እንዲገባ የመንግሥትን ልዩ ትኩረት ይፈልጋል።
ባሕር ዳር: መስከረም 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከቆቦ እስከ ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ማልማት እንደሚችል እቅድ የተቀመጠለት ፕሮጀክት ነው፤ የቆቦ ጊራና ሸለቆ ልማት ፕሮግራም።
ፕሮግራሙ በከርሰ ምድር እና በገፀ ምድር ውኃ ከ73 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ በመስኖ...








