ባለሃብቶች ወደ አማራ ክልል መጥተው እንዲያለሙ ጥሪ ቀረበ።
ባሕር ዳር: መስከረም 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎችን እና የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎችን ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ የራቫል ብረታ ብረት ማምረቻ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ እና በባሕር ዳር ልዩ የኢኮኖሚ...
የተቀናጀ የፖሊዮ ወረርሽኝ የዘመቻ ክትባት ሊሠጥ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፖሊዮ በሽታ ሕጻናትን ለከፍተኛ የአካል ጉዳት ብሎም ለሞት የሚዳርግ በሽታ ነው፡፡ የበሽታው ዋነኛ መከላከያ ደግሞ ክትባት ነው፡፡
የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ3ኛው ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ወረርሽኝ ምላሽ የዘመቻ...
መምህራን ትውልድ ቀራጮች ብቻ ሳይኾኑ የሀገር “አርክቴክቶችም” ናቸው።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቀደመው ዘመን መምህራን በቀደመው ጊዜ የኀብረተሰብ ክፍል ዘንድ የተለየ ከበሬታ እንደነበራቸው በዘርፉ የተሰማሩ መምህራን ይናገራሉ።
ላለፉት 30 ዓመታት በመምህርነት ሙያ የዘለቁት መልሳቸው መንግሥቱ ቀደም ሲል መምህራን በየትኛውም አካባቢ ስንቀሳቀስ...
ዳኞች ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርን በመከላከል ረገድ የበኩላቸውን ድርሻ ሊወጡ ይገባል።
ባሕር ዳር: መስከረም 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች ዳኞች ጉባኤ መካሄድ ከጀመረበት ከመስከረም 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ የክልሉ ዳኞች ምክንያታዊ ውሳኔ መስጠት እንዲችሉ የሚያግዙ ሥልጠናዎችን በመውሰድ ላይ ናቸው።
በጉባኤው የክልሉ ዳኞች ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርን...
ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ለመቀየር ኢትዮጵያውያን እጅ እና ጓንት ኾነው በጋራ መጓዝ ይገባቸዋል።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት "ከጂኦ እስትራቴጅያዊ ኩስመና ወደ ታደስ ቁመና" በሚል መሪ መልዕክት ከሠራተኞቹ ጋር ውይይት እያካሄደ ነው።
የአማራ ክልል ሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት ኀላፊ...








