የአማራ ክልል የባሕል ፍርድ ቤቶች ዕውቅና መስጫ እና የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።

ባሕርዳር፡ ታኅሣሥ 21/2018ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የባሕል ፍርድ ቤቶች ዕውቅና መስጫ እና የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። የባሕል ፍርድ ቤቶች በሽምግልና መሠረት ቁርሾን በማስቀረት እርቅ የሚያወርዱ የሕዝብ የሰላም እሴቶች ናቸው። የአማራ ክልል ጠቅላይ...

ታኅሣሥ 20/2018 ዓ.ም

https://drive.google.com/file/d/1sosAwawQr4O_8zc8zF2AcN9GC1awSR2A/view?usp=drive_link

“የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ ሥራ ሰው እና ተፈጥሮን ያስታርቃል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ደሴ: ታኅሣሥ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የ2018 ዓ.ም የተቀናጀ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት በደቡብ ወሎ ዞን በአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ ተጀምሯል። የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ...

ሚሊሻ ሁለገብ የሰላም እና የልማት አርበኛ ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ኮሚሽን በቅርቡ በኮሚሽንነት መቋቋሙን አስመልክቶ እና እያከናወናቸው በሚገኙ ወቅታዊ የሕግ ማስከበር ሥራዎች ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የአማራ ክልል ሚሊሻ ኮሚሽን ኮሚሽነር አስቻለ አላምሬ እንዳሉት ሚሊሻ...

“የባሕል ፍርድ ቤቶችን ሥራ ለማስጀመር ዝግጅቱ ተጠናቅቋል” አቶ ዓለምአንተ አግደው

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው የባሕል ፍርድ ቤቶች እውቅና መስጠትን እና ወደ ሥራ ማስገባትን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም የባሕል ፍርድ ቤቶች እውነትን በማውጣት ፍርድን ለመስጠት አይነተኛ...