ለአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች ዳኞች መሠረታዊ የኮሙዩኒኬሽን ስልጠና ተሰጠ።
ባሕር ዳር: መስከረም 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእለት ከእለት የመዝገብ ሥራዎች ከበርካታ ባለጉዳዮች ጋር የሚገናኙት የክልሉ ዳኞች ፣ከባለጉዳዮች እና ከሥራ ባልደረቦቻቸው ጋር እንዲሁም በሌሎች የግል ህይወታቸው በሚኖራቸው መስተጋብር ፣ መልካም ግንኙነትን ማዳበር እንዲችሉ የሚያግዛቸውን መሠረታዊ...
የሆጤ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የማስፋፊያ ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።
ደሴ፡ መስከረም 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደሴ ከተማ አሥተዳደር የሆጤ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ማስፋፊያ ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾኗል።
ማስፋፊያው በሰሜኑ ጦርነት መልሶ ማቋቋም እና ግንባታ መርሐ ግብር የተከናወነ ነው። የማስፋፊያ ግንባታው 12 መማሪያ...
አረጋውያን በምንም ነገር የማይተመኑ የሀገር ባለውለታዎች በመኾናቸው እንክብካቤ ያስፈልጋቸዋል።
ባሕር ዳር: መስከረም 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ35ኛ፣ በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ የሚከበረው ዓለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን ለአረጋውያን ደኅንነት እና መብቶች መጠበቅ ሁለንተናዊ ኀላፊነታችን እንወጣ በሚል መሪ መልዕክት በባሕር ዳር ከተማ የማጠቃለያ ፕሮግራም...
ለማዕድን ልማት ዘርፉ ልዩ ትኩረት በመስጠት እየተሠራ ነው።
ደብረ ማርቆስ፡ መስከረም 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከግንባታ እስከ ኢንዱስትሪ ማዕድናት ሰፊ ፀጋዎች አሉ።
በዞኑ የብረት እና ለኀይል አገልግሎት የሚውሉ ማዕድናት ይገኛሉ። ለአብነትም እንደ ሊትየም፣ የድንጋይ ከሰል፣ እምነ በረድ፣ ግራናይት፣ ላይም ስቶን፣ ጅፕሰም፣...
ችሎት ላይ ያለን ሥነ ሥርዓት ምን ያህል ያውቃሉ?
ባሕር ዳር: መስከረም 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፍርድ ቤቶች የዜጎች የመጨረሻ የመብት ማስከበሪያ ናቸው። ፍርድ ቤቶች በሕግ አውጭው አካል አስቀድመው የወጡ ሕጎችን የመተረጎም ሥልጣን የተሰጣቸው ናቸው፡፡ ፍርድ ቤቶች ተግባራቸውን ከሚያከናውኑባቸው ሥርዓታት መካከል ደግሞ ችሎት አንዱ...








