በሩብ ዓመቱ ከ16 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሠብሠቡን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።

ባሕርዳር: መስከረም 29/2018ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሦሥት ወራት ከ16 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሠብሠቡ ተገልጿል። ወይዘሮ አበቡ ሞላ የደረጃ "ለ" ግብር ከፋይ ናቸው። ግብር መክፈል ሀገራዊ ግዴታ ነው ብለዋል።...

በዘመቻ የሚሰጠው የፖሊዮ ክትባት ውጤታማ እንዲኾን ሁሉም መረባረብ አለበት።

ባሕር ዳር: መስከረም 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኅብረተሰቡ ከ10 ዓመት በታች የኾኑ ሕጻናትን የፖሊዮ ክትባት እንዲያስከትብ የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጥሪ አቅርቧል። የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በላይ በዛብህ ከመስከረም 30 እስከ...

ነጋዴ ሴቶች ተወዳዳሪ እንዲኾኑ እየሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ነጋዴ ሴቶች ማኅበር አስታወቀ።

ባሕርዳር: መስከረም 29/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ነጋዴ ሴቶች ማኅበር በአማራ ክልል ለአነስተኛ እና መካከለኛ የንግድ አንቀሳቃሾች የብድር አቅርቦት ተግዳሮቶች፣ የገበያ ማረጋጋት፣ የሥራ ፈጠራ ፖሊሲ እና አዋጅን በተመለከተ ከመንግሥት፣ ከፋይናንስ ተቋማት እና ከግሉ ዘርፍ ጋር...

ልጆች በዕድሜያቸው ማግኘት ያለባቸውን ዕውቀት እንዲያገኙ ሁሉም መተባበር አለበት።

ባሕር ዳር፡ መስከረም 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ባለፉት ሁለት ዓመታት ከትምህርት ገበታ ውጭ የኾኑ ተማሪዎች ቁጥራቸው በርካታ ነው፡፡ የሰሜን ጎጃም ዞን ደግሞ ችግሩ ካለባቸው አካባቢዎች አንዱ ነው፡፡ በሰሜን ጎጃም ዞን ሰሜን አቸፈር ወረዳ አሚኮ...

የደረሱ ሰብሎችን ለመሰብሰብ ከ950 ሺህ በላይ የጉልበት ሠራተኞችን እንደሚፈልግ የምዕራብ ጎንደር ዞን አስታወቀ።

ባሕር ዳር: መስከረም 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሰብል ሰብሰባ ወቅት በርካታ ቁጥር ያላቸው ሠራተኞችን ከሚፈልጉ አካባቢዎች መካከል የምዕራብ ጎንደር ዞን አንደኛው ነው። የነጭ ወቅር ምድር እየተባለ የሚጠራው አካባቢው ሰሊጥ እና ሌሎች ሰብሎችን በስፋት...