የሰላም ጥሪን የተቀበሉ ታጣቂዎች ወደ ሥልጠና ገቡ።

ደብረ ብርሃን: ጥር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን እና ደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ስር በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች በዛሬው ዕለት የተሐድሶ ሥልጠና ጀምረዋል። የክልል እና የዞኑ ከፍተኛ መሪዎች፣ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ መኮንኖች፣ የሃይማኖት...

የቆዩበት የትግል መስመር የተሳሳተ እንደነበር የሰላም አማራጭን የተቀበሉ የታጠቁ ኃይሎች ተናገሩ።

ባሕር ዳር: ጥር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን ላይ ጋይንት ወረዳ በመኳቢያ እና ጎብጎብ ቀጣና በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለው ገብተዋል። የሰላም አማራጭን የተቀበሉትን ታጣቂዎች የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች፣ የጸጥታ ኃይሎች፣ የሃይማኖት አባቶች...

በትጥቅ ላይ የቆዩ አካላት ወደ ሰላም መግባታቸውን ቀጥለዋል።

ደብረ ብርሃን: ጥር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች በደብረ ብርሃን ከተማ ትጥቃቸውን ፈተው ወደ ሰላም መጥተዋል። በዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የክልል እና የዞን ከፍተኛ መሪዎች፣ የመከላከያ...

“ጠንካራ የፖለቲካና የሕዝብ ግንኙነት ሥራዎች ተሠርተዋል”

ባሕር ዳር: ጥር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ እና አቅም ግንባታ ዘርፍ በስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም እና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ መክሯል። የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ እና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኀላፊ...

የእንጅባራ ከተማን የኮሪደር ልማት በአከባቢው ካሉ የመስህብ ሃብቶች ጋር ማስተሳሰር ይገባል።

እንጅባራ፡ ጥር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የእንጅባራ ከተማ አሥተዳደር የመጀመሪያው ምዕራፍ የ1 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት ሥራ ተጀምሯል። የኮሪደር ልማቱ የእግረኛና የብስክሌት መንገዶች ፣ የመንገድ ዳር ማረፊያዎች፣ ስማርት የኤሌክትሪክ ፖሎች ተከላ፣...