በኩር ጋዜጣ ኅዳር 8/2018 ዓ.ም
https://drive.google.com/file/d/1eVREdBwKEasVtn3oJl20fLwUoRqb61NS/view?usp=drive_link
ከ60 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመመገብ እየሠራ መኾኑን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።
ጎንደር: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ የትምህርት ሥራን በአዲስ አቅም እና በልዩ ትጋት ለውጥ ማምጣት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከርእሰ መምህራን እና ከክፍለ ከተማ የሥራ ኀላፊዎች ጋር ውይይት አካሂዷል።
የጎንደር ከተማ አሥተዳደር...
ብዙዎች ተስፋ ያደረጉበት የቡሬ ደብረ ማርቆስ ሳብስቴሽን ግንባታ ምን ላይ ነው?
ባሕር ዳር: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አቶ ምንይችል ክንዴ በጣውላ እና ጋራዥ ሥራ የሚተዳደሩ የቡሬ ከተማ ነዋሪ ናቸው፡፡
በዚህ ሥራ ከተሰማሩ ረጅም ጊዜ እንዳስቆጠሩ የሚናገሩት አቶ ምንይችል ሥራቸውን ሙሉ በሙሉ ለመሥራት የኤሌክትሪክ ኀይል ማነስ እና...
የተዘረጋው አሠራር ፈጣን እና ዘመናዊ በመኾኑ የመንግሥት አገልግሎቱን በቀላሉ ለማግኘት ያስችላል።
ደብረ ማርቆስ: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አዲሱን የሲቪል እና የቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት የቀጥታ ኦን ላይን ምዝገባ ማስጀመር መርሐግብር ተካሂዷል።
በከተማው መንቆረር ክፍለ ከተማ ተገኝተው የመርሐ ግብሩን መጀመር አስመልክቶ መልዕክት ያስተላለፉት የደብረ ማርቆስ...
ሁለንተናዊ ብዝኀነትን ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መጠቀም ይገባል።
ጎንደር: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 20ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በማዕከላዊ ጎንደር ዞን እየተከበረ ነው።
ቀኑን አስመልክቶ በዞኑ ከሚገኙ መንግሥት ሠራተኞች ጋር የፓናል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።
የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ አላምረው አበራ ሁለንተናዊ ብዝኀነትን...








