የአማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል የአገልግሎት ደንበኞቹን እየጠበቀ ነው።
ባሕርዳር፡ ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት መነሻው ሕዝቡ ከመንግሥት ማግኘት የሚገባውን አገልግሎት በተገቢው መንገድ እንዲያገኝ ለማስቻል የተዘረጋ አሠራር ነው።
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋዜጠኞችና ሙያተኞች ይህንን የአማራ ክልል የአንድ ማዕከል የመሶብ አገለግሎት ጎብኝተዋል።...
እንጅባራ ከተማ አሥተዳደር ለ84 የልማት ተነሺ አርሶ አደሮች የቤት መሥሪያ ትክ ቦታ አስረከበ።
እንጅባራ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መሬት የተረከቡ አርሶ አደሮች በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ማስፋፊያ ግንባታ ምክንያት በ2010 ዓ.ም ከይዞታቸው የተነሱ እና በወቅቱ ትክ ቦታ ያልተሰጣቸው እንደነበር ተገልጿል።
መሬት የተረከቡ አርሶ አደሮችም የመንግሥትን የልማት አጀንዳ በመደገፍ መሬታቸውን በቅንነት...
በክልሉ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ላይ የተሠማሩ የግል ሥራ እና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች አሉ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም ላይ እጅግ አደገኛ ከኾኑ እና ሰዎች ገንዘብን ብቻ አልመው ከሚከውኗቸው ወንጀሎች መካከል ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር አንዱ እና ቀዳሚው ነው፡፡
ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ለብዝበዛ ዓላማ ሰዎችን በተለይም...
ለብሔራዊ ጥቅም፣ ብሔራዊ አቅም መፍጠር ይገባል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሥልጣኔውን በባሕር በር ያረቀቀ፣ ሉዓላዊነቱን በባሕር ኀይል ያስጠበቀ ጥንታዊ ሕዝብ የባሕር በር ምን እንደኾነ ጠንቅቆ ያውቃል።
ኢትዮጵያ የሥልጣኔዋን ሐውልት ከፍ አድርጋ ያቆመችው፣ የታላቅነቷን ዝና ለዓለም ያሳየችው፤ ከጥንት ጀምሮ ከዓለም...
በአዕምሮ እና በአካል የጠነከረ ትውልድን ለመገንባት የሕፃናትን መብቶች ማክበር ይገባል።
ጎንደር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የሕጻናት ጥበቃና የመጫወት መብት ለሁሉም ሕጻናት" በሚል መሪ መልዕክት የጎንደር ከተማ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ በዓለም ለ36ኛ እና በኢትዮጵያ ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ የሚከበረውን የሕጻናት ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች...








