በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር 268 ኢንዱስትሪዎች በሥራ ላይ ይገኛሉ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የመደመር መንግሥት እይታ የዘርፎች እመርታ" በሚል መሪ መልዕክት ሢሠለጥኑ የቆዩት የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።
ከጎበኟቸው የልማት ሥራዎች ውስጥ ራቫል ብረታ ብረት ማምረቻ ፋብሪካ አንዱ...
ጫካ የወጡ ወንድሞች በሰላም ከሕዝብ ጋር ተቀላቀሉ።
ወልድያ: ኅዳር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ወሎ ዞን አሥተዳደር እና የወረዳ የሥራ ኀላፊዎች፣ የመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አዛዦች፣ የወረዳ የጸጥታ መዋቅር አባላት፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አበጋሮች እና የአካባቢው ነዋሪዎች በእርቅ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
በተሠራው ሥራም በሀብሩ...
“ለታላቅ ሀገር፣ ታላቅ የባሕር በር”
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር በር እስትንፋስ ነው ሀገራት ሕልውናቸውን የሚያኖሩበት፤ የእድገት መንገድ ነው በሥልጣኔ የሚጓዙበት፤ የጠበቀ ምሽግ ነው ሉዓላዊነታቸውን የሚያስጠብቁበት፤ ኢምባሲ ነው ከሌሎች ሀገራት ጋር የሚገናኙበት፤ ፍላጎታቸውን የሚነግሩበት፤ ምኞታቸውን የሚያሳኩበት፤ የሌሎች...
ሦስት ኢንዱስትሪዎችን የያዘው ኤም ኤስ ኤ ኢንዱስትሪ
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሥልጠና የቆዩ የአማራ ክልል ሥራ ኀላፊዎች ባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ላይ የተሠሩ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው።
መሶብ የአንድ ማዕከል፣ ባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም፣ ኤም ኤስ ኤ ኢንዱስትሪ እና...
የባሕር ዳር ስታዲየም ለባሕር ዳር ከተማ ተጨማሪ ውበት ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ መሪዎች የባሕር ዳር ዓለም ዓቀፍ ስታዲየምን እየጎበኙ ነው። ለጎብኝዎቹ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከተማ እና መሠረተ ልማት መምሪያ ዋና ሥራ አሥኪያጅ ተሻገር አዳሙ...








