ሀዘን ቤት ወይስ ቁማር ቤት?

ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ስለምን መልካም እሴቶቻችንን እና ነገሮቻችንን ጥላሸት እንቀባቸዋለን? ስለምንስ ኹሉን ነገር ድሮ ቀረ የሚል ትውልድ እንፈጥራለን? ሀገራችን ውስጥ በሌሎች ሀገራት የማይገኙ ብርቅዬ እንስሳት ብቻ ሳይኾኑ ብርቅዬ እሴቶችም በብዛት አሉን። እነዚህን...

እርስ በእርሳችን እንመሰጋገን

ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አርበኛው፣ ዲፕሎማቱ፣ ሀገረ ገዥው ልዑል ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ በዚህ ሳምንት ኅዳር 15/1885 ዓ.ም ነው በሸዋ ጠቅላይ ግዛት የተወለዱት። ልዑል ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ በሁለተኛው የጣሊያን ወረራ ወቅት...

የባሕር በር ለማግኘት በሚደረገው ጥረት ኢትዮጵያውያን ያለልዩነት ሊቆሙ ይገባል።

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎ኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄዋን ዓለም አቀፍ አጀንዳ ከማድረግ ተሻግራ የተገቢነቱን ጉዳይ ለብዙዎች እያስረዳች ትገኛለች። የሀገሪቱ ታሪክ ሲነሳ በከፍታውም ይሁን በዝቅታው ወቅት የባሕር በር አብሮ የኖረ እርስቷ ነው። ይህንን...

በከሚሴ ከተማ በመልሶ ማቋቋም የተገነቡ ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ኾኑ።

ከሚሴ: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎‎በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከሚሴ ከተማ በመልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት የተገነቡ የመሠረተ ልማቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል። በምረቃ መርሐ ግብሩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አሥተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ...

“ግቦቻችንን ለማሳካት ሰላም ቁልፍ ጉዳይ ነው” አማኑኤል ፈረደ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የአራት ወራት የሥራ አፈጻጸም እና የአምስት ዓመታት የስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ እየመከረ ነው። በምክክሩ ላይ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር...