ሀረርን የምሥራቅ አፍሪካ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ ያለመው የ”ዳር ሀረር” ፕሮጀክት።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በጀጎል አለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ በ100 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው 'ዳር ሀረር' የመልሶ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ በአፋጣኝ ወደ ስራ ማስገባት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ...
ሞትን ይሽረው ዘንድ የማይሞተው ሞተ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት የገዳማት መምሪያ ኀላፊ እና የደባርቅ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የአራቱ ጉባዔያት መምህር አባ ተክለ ሃይማኖት ኃይለ ማርያም ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን ለማዳን መርገመ...
“ማርያም አዘነች፤ አብዝታም አለቀሰች”
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሄሮዶስ እንዳይገድልባት ሽሽት በበረሃ የተንከራተተችለት፤ ጥም እና ርሃቡን የታገሰችበት፤ እሾህ እና አሜካላውን ያቻለችለት፣ ከአራዊት ጋር የታገለችበት ልጇ እና ወዳጇን በመስቀል ላይ ሲሰቅሉት አንጀቷ እየተላወሰ አዘነች፤ እንባዋ እንደ ምንጭ...
ትውልዱ እንደ ዳክረስ ልቡ የደነደነ መኾን የለበትም።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በስቅለተ ዓርብ ከሚታወሱ ሁነቶች መካከል በኢየሱስ ክርስቶስ ግራ እና ቀኝ የተሰቀሉት የሁለቱ ወንበዴዎች ታሪክ አንዱ ነው።
በማኅበረ ቅዱሳን መቅረዝ ትምህርት ቤት የግዕዝ እና የግብረገብ መምህር የኾኑት ሰናይ ደጉ ለአሚኮ...
የእርድ እንስሳት ገበያን ለማረጋጋት እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሳ ሀብት ልማት ቢሮ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ እንስሳትን እና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶች አቅርቦትን በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሳ ሀብት...







