የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ ።

  ባሕር ዳር: የካቲት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለተከታታይ ሶስት ቀናት በልዩ ልዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተጠናቋል። በሀገራዊና የፓርቲ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይት ያካሄደው የፓርቲው ምክር ቤት ቀጣይ...

የስጋ ደዌ በሽታ ላይ በትኩረት መሥራት ያስፈልጋል።

  ባሕር ዳር: የካቲት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከአማራ ክልል ጤና ቢሮ እና ከአማራ ክልል ስጋ ደዌ ተጠቂዎች ማኅበር ጋር በመተባበር "ስጋ ደዌን አንዘንጋ" በሚል መሪ መልዕክት የፓናል...

ምርጫ ቦርድ 48 የፖለቲካ ፖርቲዎችን የመወዳደሪያ ምልክት አስተዋወቀ።

  አዲስ አበባ: የካቲት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማካሄድ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል። ቦርዱ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመወዳደር የተመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የመወዳደሪያ ምልክት እያስተዋወቀ ይገኛል። ለጠቅላላ ምርጫው ለመወዳደር...

የፖለቲካ ፓርቲዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅት እያደረጉ ነው።

  ባሕር ዳር: የካቲት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመጭው ግንቦት ወር እንደሚካሄድ ይፋ መደረጉ ይታወቃል። በቅድመ ምርጫ ከሚከናወኑ ተግባራት መካከል የፓርቲዎችን ሕጋዊ ሰውነትን ማረጋገጥ፣ አስፈላጊ መስፈርቶችን ማሟላት፣ ዕጩዎችን መመዝገብ እና ማደራጀት ይገኙበታል። የቅድመ ምርጫ...

የገራይን ሐይቅ ለማዳን ምን እየተሠራ ነው?

  ፍኖተ ሰላም: የካቲት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከምዕራብ ጎጃም ዞን ርእሰ መዲና ፍኖተ ሰላም ከተማ ወደ አዲስ አበባ በሚወስደው አስፋልት መንገድ ላይ 2 ኪሎ ሜትር ያህል እንደተጓዝን ከመንገዱ ወደ ደቡብ አቅጣጫ 500 ሜትር ርቀት አካባቢ...