በጎንደር ከተማ አሥተዳደር ከ800 ሄክታር በላይ መሬት የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ ይሠራል።

ጎንደር: ታኅሣሥ 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አሥተዳደር የ2018 ዓ.ም የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በድባ ደፈጫ ቀበሌ ተካሂዷል። በጎንደር ከተማ አሥተዳደር የድባ ደፈጫ ቀበሌ አርሶ አደሮች በተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ በየዓመቱ ሲሳተፉ...

በግብርናው ዘርፍ ቴክኖሎጂን የመጠቀም ልምዱ እያደገ መጥቷል።

ደብረ ብርሃን: ታኅሣሥ 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር በዘንድሮው የበጋ መስኖ ሥራ ከ4 ሺህ 100 ሄክታር በላይ ማሳ እንደሚለማ አስታውቋል። ከዚህ ውስጥ 4 ሺህ ሄክታሩ በስንዴ ሰብል የሚሸፈን ነው። የከተማ አሥተዳደሩ ግብርና መምሪያ ኀላፊ...

ከ470 ሺህ በላይ ሰዎች የሚሳተፉበት የሰሜን ሸዋ ዞን የዚህ ዓመት የተፈጥሮ ሃብት ሥራ በንቅናቄ...

ደብረ ብርሃን: ታኅሣሥ 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን የ2018 ዓ.ም የተፈጥሮ ሃብት ሥራ ማስጀመሪያ በአሣግርት ወረዳ አሥተዳደር በጊናሀገር ቢራዝ ተፋሰስ ተካሂዷል። በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የሰሜን ሸዋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት...

በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ዘንዘልማ ቀበሌ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራ በይፋ ተጀምሯል።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራው በ12 ቀበሌዎች በ24 ተፋሠሶች ይሠራል። ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው በማሥጀመሪያ መርኃ ግብሩ ላይ እንዳሉት የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራ የሚከናወንባቸው ቀበሌዎች የዓባይ እና ጣና...