“የተፈጠረውን ሰላም በማጽናት የአገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ለማጠናከር እየሠራን ነው” የባሕር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተፈጠረውን ሰላም በማጽናት የአገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ለማጠናከር እየተሠራ መኾኑን የባሕር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉ ገልጸዋል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን ተከትሎ የሀገር መከላከያ...

የአካባቢያቸውን ሰላም ጠብቀው የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን ለማስቀጠል የድርሻቸውን እንደሚወጡ የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

ባሕር ዳር: ነሃሴ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ነዋሪዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በደሴ ከተማ ተወያይተዋል፡፡ ከውይይቱ ተሳታፊዎች መካከል አቶ መሃመድ አሚን በሰጡት አስተያየት፤ በከተማው የልማት ጥያቄያች መልስ እያገኙ መሆኑን ጠቅሰው፤ ከአመራሩ ጋር በመቀናጀት በገንዘቡ፣ በጉልበቱና...

“በከተማችን ንብረት ላይ በዚህ ልክ ጉዳት መድረሱ ያስቆጫል” የደብረማርቆስ ከተማ ነዋሪ

ባሕር ዳር: ነሐሴ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረማርቆስ ከተማ ላይ በተከሰተው አለመረጋጋት የከተማዋ ንብረቶች ላይ ጉዳት ደርሷል ዝርፊያም ተፈጽሟል። ይህን ውድመት እና ዝርፊያ ተዘዋውረው የተመለከቱት ነዋሪዎቹ በተፈጠረው ሁኔታ ማዘናቸውን ተናግረዋል፡፡ ነዋሪዎቹ የወደሙ እና የተዘረፉ ተቋማትን ሲመለከቱ...

የሁከት እና ብጥብጥ ውጤት ሞት እና ንብረት ውድመት በመኾኑ ሁሉም ከዚህ ወጥቶ ለሰላሙ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሰሞኑን በአማራ ክልል በተከሰተው የሰላም መደፍረስ ዙሪያ የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ መግለጫ ሠጥቷል፡፡ የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኀላፊ አደራጀው ካሴ ከሁከት እና ብጥብጥ የሚገኝ ጥቅም ሳይኾን ሞት...

ከአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ የተሰጠ ወቅታዊ መረጃ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ሰሞኑን የመጀመሪያ ምዕራፍ ሥራዎቹን በተሳካ ሁኔታ በማጠናቀቅ የሁለተኛ ዙር ምዕራፍ ሥራዎችን መጀመሩን ማስታወቁና ክልከላዎችን መጣሉ የሚታወስ ነዉ፡፡ ዛሬ ማለዳ ላይ ባደረገዉ ግምገማ፣የሁለተኛዉ ዙር ወታደራዊ...