“ኢትዮጵያ እና ቻይና ለአስርት ዓመታት የዘለቀ ጠንካራ ግንኙነት አላቸው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ኢትዮጵያ እና ቻይና ለአስርት ዓመታት የዘለቀ ጠንካራ ግንኙነት አላቸው። ይኽ...
ለሀገራቸው ሲሉ ቀይ ባሕር ላይ የወደቁት ጀግኖች አደራ ተቀባዩ ትውልድ የቱ ይኾን?
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ቀይ ባሕር የትናንትና ታሪኬ ኾኖ አይቀርም የሚል አጀንዳዋን ካነሳች ውላ አደረች። የተፈጠረው ስህተት ትናትና ቢኾንም ዛሬ እና ነገ ይታረማሉ የሚሉ አንደበቶች እየበዙ መጥተዋል። ይህ ጉዳይ ተግባራዊ ይኾን...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን ተቀበሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን ተቀብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን...
ዲጂታል የሕዝብ መሠረተ ልማት ምንድን ነው?
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ዲጂታል 2030 ስትራቴጂ በይፋ ሲጀመር ትልቅ ትኩረት ከተሰጣቸው ዘርፎች ውስጥ የመጀመሪያው ዲጂታል የሕዝብ መሠረተ ልማት መኾኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በእሳት ዳር ወግ ላይ በነበራቸው ቆይታ...
ከተማዋ ጽዱ እንድትኾን በተደራጀ መንገድ የጽዳት እና ውበት ሥራዎች እየተሠሩ ነው።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ "የጥርን በባሕር ዳር" መርሐ ግብር አንዱ አካል የኾነው የጽዳት ዘመቻ ተካሂዷል።
በዘመቻው እየተሳተፉ ያገኘናቸው ወይዘሮ መልካም አልማው እንደገለጹት ከተማ ውብ የሚኾነው ማኅበረሰቡ ሲተባበር ነው። ማኅበረሰቡ ተጠቅሞ...








