“ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም ዘብ በመቆም የሀገርን ሰላም አስጠብቀን ልንዘልቅ ይገባል” የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) “ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ መልዕክት በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በሁመራ ከተማ ከመንግሥት ሠራተኞች ጋር የውይይት መርሐ ግብር ተካሂዷል።
በውይይቱም ከፍተኛ የሀገር መከላከያ...
ለመጪው የዘመን መለወጫ በዓል በቂ የምርት አቅርቦት ወደ ገበያው ለማሰራጨት ዝግጅት ማጠናቀቁን የንግድና ቀጠናዊ...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በበዓላት ወቅት የሚስተዋለውን የፍላጎት እና አቅርቦት አለመጣጣም እንዲሁም የዋጋ ንረት እንዳይከሰት የተሠሩ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
እንደ ሀገር ያለውን የዋጋ ንረት ለመከላከል ባለፉት ሦስት...
“መከላከያ ሠራዊቱ ህግን ከማስከበሩ በተጓዳኝ ለልማት እያደረገ ያለውን እገዛ አጠናክሮ ይቀጥላል” ሌተናል ኮለኔል በላይነህ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት ሕግን ከማስከበርና ሰላምን ከማስፈን በተጓዳኝ ለልማት እያደረገ ያለውን እገዛ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ የደቡብ ወሎ ዞንና ደሴ ከተማ አስተዳደር ኮማንድ ፖስት...
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለጸጥታ አመራሮች ሹመት ሰጠ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከነሐሴ 22/2015 ዓ.ም ጀምሮ ሹመት የተሰጣቸው የጸጥታ አመራሮች
1. ኮሚሽነር ደስዬ ደጀን ወልዴ የአብክመ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር
2. ኮሎኔል ግርማ ገሰሰ ገ/መስቀል የአብክመ ሚሊሻ ጽሕፈት...
የከተማ ግብርናን በማጠናከር ተጠቃሚነትን ለማሳደግ እየሠራ እንደሚገኝ የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ግብርና መመሪያ አስታወቀ፡፡
ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ ግብርናን በማጠናከር በምግብ ራስን መቻል፤ ጠንካራ ኢኮኖሚ መገንባት እና የከተማን ውበት መጠበቅ እንደሚቻል የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ግብርና መመሪያ አስተውቋል፡፡
ልጆች የተመጣጠነ ምግብ እንዲመገቡ በማድረግ አእምሮአዊ ና...








