የጎንደር ከተማ አሥተዳደር አመራሮች እና የመከላከያ ሠራዊት አባላትና መሪዎች የአዲስ ዓመት በዓልን በጋራ አክብረዋል፡፡
ጎንደር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዓላትን በጋራ ከማክበር ባለፈ በ2015 ያጋጠሙ የጸጥታ ችግሮችን በ2016 ውይይቶችን በማድረግ መፍታት እንደሚገባ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባና የኮማንድ ፖስት ምክትል ሰብሳቢ ባዩ አቡሀይ ገልጸዋል፡፡
2016 ዓመተ...
አርባ ስምንት ሚሊዮን ብር በሚጠጋ ወጭ የተለያዩ የበጎ አድራጎት እና የልማት ሥራዎች ማከናወኑን የባሕር...
ባሕር ዳር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ማኅበሩ የአዲስ ዓመት በዓልን አሥመልክቶ በአምስት ማዕከላት ከ5 ሺህ በላይ ለሚኾኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ አጋርቷል።
የበጎ አድራጎት ማኅበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ አሕመድ ይማም እንደሚሉት ማኅበሩ በክልሉ የተለያዩ...
“ትናንት ብዙ ነበረን፣ ዛሬ ግን ምንም የለንም፤ በበዓሉ እንድንደሰት ላደረጉልን እናመሠግናለን” ለበዓል...
ባሕር ዳር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ከአረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ጋር ቾይዝ ውኃ ፋብሪካ በዓልን በጋራ አሳልፏል። ፋብሪካው የአዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ በባሕር ዳር አጼ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ ለ1...
“አዲሱን ዓመት በራሳችን እሴት ወደ ቀደመው ከፍታችን የምንነሳበት እንዲኾን ይቅርታ፣ ፍቅር እና ተስፋን ስንቅና...
ባሕር ዳር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ)አዲሱን ዓመት በራሳችን እሴት ወደ ቀደመው ከፍታችን የምንነሳበት እንዲኾን ይቅርታ፤ ፍቅር እና ተስፋን ስንቅና ትጥቆቻችን እናድርግ ብለዋል የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር)። ዶክተር መንገሻ...
“አዲሱን ዓመት በአዲስ ብሩህ ተስፋ ለመቀበል ከቂም በቀልና ቁርሾ ወጥተን ወደ ተረጋጋ እንቅስቃሴ እንዲሸጋገር...
ባሕር ዳር: መስከረም 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አዲሱን ዓመት በአዲስ ብሩህ ተስፋ ለመቀበል ከቂም በቀልና ቁርሾ ወጥተን ሀገራችን ብሎም ክልላችን ወደ ተረጋጋ ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ እንዲሸጋገር ሁሉም የድርሻዉን ሊወጣ እንደሚገባ የአማራ ክልል ሰላምና ደህንነት ቢሮ ኃላፊ...








