“የሆቴል ቱሪዝም ለማስደግ ለ45 ባለሀብቶች በሆቴል ኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሳተፉ ፈቃድ ሰጥተናል” የደብረ ብርሃን...
ደብረ ብርሃን: መስከረም 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የደብረ ብርሃን ከተማ እድገቷ እየተፋጠነ ነው፡፡ ይሁን እንጅ በከተማዋ ደረጃቸዉን የጠበቁ ሆቴሎች አለመገንባታቸዉ ከዘርፉ የሚገኘዉን ጥቅም እንደጎዳው የከተማ አሥተዳደሩ ባሕልና ቱሪዝም ተጠሪ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡
የከተማ አሥተዳደሩ ባሕልና ቱሪዝም...
ከደብረ ማርቆስ እስከ ባሕር ዳር ብቻ 1 ሺህ 226 ኢንዱስትሪዎች ሥራ አቁመዋል” አቶ...
ባሕር ዳር: መስከረም 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “ከደብረማርቆስ እስከ ባሕር ዳር ብቻ 1 ሺህ 226 የሚኾኑ አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች በጸጥታ ችግር ምክንያት ሥራ ማቆማቸውን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኅላፊ...
“በዓመቱ የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ወደ 62 በመቶ ለማሳደግ እየተሠራ ነው” አቶ እንድሪስ አብዱ
ባሕር ዳር: መስከረም 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተሞችና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)፣ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኀላፊ እንድሪስ አብዱ፣ የአማራ ክልል ኮምዩንኬሽን ቢሮ...
በክረምት የበጎ አድራጎት እንቅስቃሴ ከ7 ሺህ በላይ የማኅበረሰብ ክፍሎች መሳተፋቸውን የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ...
ሁመራ: መስከረም 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ2015/16 የክረምት ወቅት የተለያዩ የበጎ አድራጎት ተግባራት መከናወናቸውን የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ሴቶች ሕጻናትና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስታውቋል። በክረምቱ የበጎ አድራጎት እንቅስቃሴ ከ7 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች ተሳትፈዋል...
“ከተሞችን፣ ኢንዱስትሪዎችን እና አጠቃላይ የልማት ማዕከላትን ኅበረተሰቡን ተሳታፊ በማድረግ የማስተሳሰር ሥራ እንተገብራለን” አሕመዲን ሙሐመድ...
ባሕር ዳር: መስከረም 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተሞችና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር) በባሕርዳር ከተማ የሚገኙ ፋብሪካዎችን ተመልክተዋል፡፡
የኢንዱስትሪና እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኀላፊው...








