በአማራ ክልል ግማሽ ሚሊዮን አርሶ አደሮች በቡና ልማት እየተሳተፉ እንደኾነ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ግማሽ ሚሊዮን አርሶ አደሮች በቡና ልማት እየተሳተፉ እንደኾነ ተገልጿል። በክልሉ 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሄክታር በመሥኖ መልማት የሚችል መሬት እንደሚገኝም የክልሉ ግብርና ቢሮ መረጃ ያሳያል።...
የደረሱ ሰብሎችን በወቅቱ ለመሰብሰብ ኮምባይነር እንደሚያስፈልጋቸው የሰሜን ሸዋ ዞን አርሶ አደሮች ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደረሱ ሰብሎችን በወቅቱ፣ ሳይበላሹ እና ከብክነት በጸዳ መልኩ ለመሰብሰብ ኮምባይነር እንደሚያስፈልጋቸው የሰሜን ሸዋ ዞን አርሶ አደሮች ተናግረዋል። በአማራ በክልል ትርፍ አምራች ከኾኑ አካባቢዎች ውስጥ ሰሜን ሸዋ ዞን...
“ፓን አፍሪካኒዝምን ቀድማ ያቀነቀነች ሀገር ልጆች ኾነን እርስ በእርስ መጋጨት ለታሪካችን አይመጥንም” ወጣቶች
ደሴ: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ችግሮች ከተነሱ ሰነባብተዋል። በክልሉ የተፈጠረው ችግር መደበኛ እንቅስቃሴ እንዳይኖር ከመገደብ ጀምሮ ሌሎች ጫናዎችን አሳድሯል።
በክልሉ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ደግሞ የሁሉንም ድርሻ እንደሚጠይቅ ሲገለጽ ቆይቷል። ሁሉም በሚችለውና ልክ...
“ሁልጊዜ የሌሎች ሃሳብ ተከታዮች ብቻ ከመኾን ሃሳብ አመንጪዎች መኾን አለብን” ወጣቶች
ደሴ: ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ወጣቶችን በትክክለኛ ዓላማ የተጠቀሙ ሀገራት አዳዲስ ለውጦችን አሳይተዋል። በአንፃሩ ወጣቶችን ለሀገር የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ ያልተረዱና ወጣቶችን በምጣኔ ሃብት፣ በማኅበራዊ እና በፖለቲካዊ አውዶች ታሳቢ ያላደረጉ ሀገራ ችግር ገጥሟቸዋል።
ኢትዮጵያ ወጣቶች የሚበዙባት...
“ጥንታዊዉን የጋፋት ኢንዱስትሪ መንደር በማልማት የቱሪዝም ኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማጎልበት ሁሉም ሊረባረብ ይገባል” የደቡብ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር ከተማ አቅራቢያ የሚገኘውን ጥንታዊውን የጋፋት ኢንዱስትሪ መንደር በማልማት የቱሪዝም ኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ማጎልበት እንደሚገባ ተገልጿል።
አጼ ቴዎድሮስ ከሚታወሱባቸው ታሪካቸው ውስጥ አንዱ ሴባስቶፖል መድፍና የኢንዱስትሪ መንደራቸው ጋፋት...








