“ሁሉም የክልሉ የሥራ ኀላፊዎች ለሰላም መረጋገጥ፣ ለሕግ የበላይነት መከበርና ለልማት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል” የአማራ...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ የሥራ ኀላፊዎች በወቅታዊ የሰላም ጉዳዮች ዙሪያ በጎንደር ከተማ የግምገማ መድረክ እያካሄዱ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት...

ለኤች አይ ቪ አጋላጭ ኹኔታዎችን እንዳይፈጠሩ ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የኤች አይቪ ስርጭትን ለመከላከል ዘርፈ ብዙ ጥረቶች እየተደረጉ ነው፡፡ ከእነዚህ ጥረቶች መካከል በመንግሥት ተቋማት ውስጥ ያሉ ሠራተኞች ራሳቸውን እንዲጠብቁ እና ሌላውንም ለመጠበቅ የሚያስችላቸውን ዕውቀት እንዲያገኙ ሰፊ...

“የሕግ የበላይነትን ማረጋገጥ እና ዘላቂ ሰላም ማስፈን ተቀዳሚ ተግባራችን ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ የሥራ ኀላፊዎች የክልሉን ወቅታዊ ኹኔታዎች እየገመገሙ ነው። በአብዛኛው የክልሉ አካባቢዎች የሰላም ኹኔታ እየተሻሻለ ስለመምጣቱ ተገልጿል። በመድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...

በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች እስካሁን የቀረበው ድጋፍ በቂ ባለመኾኑ ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሰሜን ጎንደር ዞን...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ድርቁ ያስከተለው ችግር ሰፊ በመኾኑ ሰዎች አካባቢያቸውን እየለቀቁ መኾናቸውም ተነግሯል። አርሶ አደር ኀይሉ መንግሥቴ በሰሜን ጎንደር ዞን የጠለምት ወረዳ ነዋሪ ናቸው። በ2015/16 የምርት ዘመን በተከሠተው ድርቅ ምክንያት ሰብል አልበቀለም ፤...

“ኢኮኖሚያዊ ችግሮቻችንን በዘላቂነት ለመፍታት በጋራ የመሥራት ባሕልን ማዳበር ይገባል” የምጣኔ ሀብት መምህር መለሰ...

ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) እንደ ኢትዮጲያ ባሉ የጋራ የአኗኗር ዘይቤን የሚከተሉ ሀገራት ውስጥ በጋራ መሥራት ውጤታማ ያደርጋል። ምርታማነት እንዲያድግ፣ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትም እንዲጎለብት በጋራ የሚከናወኑ እንደ ደቦ ፣ ወንፈል እና የመረዳጃ ዕድሮች በራስ...