የፋይናንስ ማኅበራዊ ተጠያቂነት ፕሮግራም ሊያስቀጥል መኾኑን የአማራ ክልል ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ገለጸ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የፋይናንስ ማኅበራዊ ተጠያቂነት ዜጎች መንግሥት የሚሠራው ልማት በሕጉና በእቅዱ መሠረት መከናወኑን የሚገመግሙበትና ማኅበራዊ ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚተገበር ፕሮጀክት ነው።
በአማራ ክልል ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ የፋይናንስ ማኅበራዊ ተጠያቂነት ፕሮጀክት...
“መንገድ ሲዘጋና ሰላም ሲጠፋ የመጀመሪያው ተጎጅ የጤና ተቋም ነው” የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
ደሴ: ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም እጦት ባለ ጊዜ የጤና ተቋማት ከፍተኛ ጫና ይገጥማቸዋል። ሕሙማንም ወደ ጤና ተቋማት ሄደው አገልግሎት ለማግኘት ይቸገራሉ። መዳን እየቻሉ በመንገድ መዘጋት ወይም በመድኃኒት አቅርቦት ምክንያት ያልፋሉ። የጤና ባለሙያዎችም የድካማቸውን...
“ሰዎች ለእናንተ ሊያደርጉላችሁ የምትፈልጉትን እናንተም እንዲሁ አድርጉላቸው”
ባሕር ዳር: ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በማንኛውም ኅብረተሰብ ውስጥ የእያንዳንዱ ሰው ድርጊት የሚገመገምበት ግብረገባዊ እሴት አለ። እሴቶቹ በነባራዊ ኹኔታዎች አስገዳጅነት የተፈጠሩ እንጂ በሰዎች ነፃ ምርጫ የተገኙ አይደሉም። የሰው ልጅ ማንነቱን የሚያንፀውና አካሉን የሚገነባው በምግብ...
አዴት እና አካባቢው ወደተሟላ ሰላም መመለሱን ነዋሪዎች ገለጹ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በምዕራብ ጎጃም ዞን የሚገኘው የይልማና ዴንሳ ወረዳ አዴት ከተማ ለሳምንታት የዘለቀ የሰላም እጦት ውስጥ ገብታ እንደነበር ነዋሪዎች አስታውሰዋል። በዚህም ግጭት ሰበብ በከተማ አሥተዳደሩ ውስጥ የሚገኙ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ላይ...
የግሪሳ ወፍን ለመከላከል የሁለተኛ ዙር በአውሮፕላን የታገዘ የኬሚካል ርጭት ተጀመረ፡፡
ባሕር ዳር: ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሁለተኛው ዙር የግሪሳ ወፍን ለመከላከል የሚደረገው በአውሮፕላን የታገዘ የኬሚካል ርጭት መጀመሩን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ከነሐሴ 3/2015 ዓ.ም ጀምሮ በአማራ ክልል በተለያዩ አራት ዞኖች የግሪሳ ወፍ ተከስቶ ጉዳት እያደረሰ መኾኑን አሚኮ...








