“የተጠናከር የሕግ የማስከበር ሥራ እየተሠራ ነው” ኮሚሽነር ጄኔራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በክልሉ ወቅታዊ የሰላም ሁኔታ እና በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዙሪያ ለፖሊስ አባላት ሥልጠና እየሰጠ ነው። የሥልጠናው ተሳታፊ የፖሊስ አባላት የምርጫ ቁሳቁስን፤ የምርጫ ጣቢያን እና...

በሰሜን ጎጃም እና በደቡብ ጎንደር ዞኖች የጽንፈኛ ቡድኑ ከፍተኛ መሪዎች እና ታጣቂዎች የጥፋት ሕልም...

ባሕርዳር፡ መጋቢት 28/2018(አሚኮ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ ዕዝ ኮር በሰሜን ጎጃም እና በደቡብ ጎንደር ዞኖች ባካሄደው የተቀናጀ ኦፕሬሽን የጽንፈኛ ቡድኑን ከፍተኛ መሪዎች ጨምሮ 90 የጽንፈኛ ታጣቂዎችን ከጥቅም ውጭ በማድረግ እና በመማረክ ውጤታማ አፈጻጸም ማስመዝገቡን...

ለሀገረ መንግሥት ግንባታ የወጣቶች ሚና ከፍተኛ ነው።

ከሚሴ: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በከሚሴ ከተማ አሥተዳደር በወቅታዊ የሰላም እና የልማት ጉዳዮች ዙሪያ ከወጣቶች ጋር ምክክር ተካሂዷል። በምክክሩ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኀላፊ እንድሪስ አብዱ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ውስጥ የወጣቶች...

ለአፍሪካውያን በራሳቸው አቅም የአደጋ ስጋት ሥራዎችን መደገፍ የሕልውና ጉዳይ ነው።

አዲስ አበባ: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም እና ሚያዚያ 1/2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ለምታዘጋጀው 16ኛው የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም ጉባኤን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጥቷል። የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ.ር)...

ለውጡ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የከፈተ ነው።

ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በሐረር ከተማ በሀገራዊ ለውጡ የተገኙ ድሎች እና ስኬቶችን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል። በሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፉ በክልሉ ከገጠር እና ከከተማ የተውጣጡ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል። በሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፉ መልዕክት ያስተላለፉት የሐረሪ...