“ምርጫው ነጻ፣ ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ የሚጠበቀውን ኀላፊነት እንወጣለን” የአርጎባ አንድነት ጀበርቲ ፓርቲ
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአርጎባ አንድነት ጀበርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል። በስብሰባው ላይም በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ተግባራት እና የፓርቲ ሥራዎችን በመገምገም የተለያዩ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የፓርቲው መረጃ ጠቁሟል።
በምርጫው ዕለት እና ድህረ...
ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የልማት ሥራዎችን ለማስጀመር ጎንደር ገቡ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የልማት ሥራዎችን ለማስጀመር ጎንደር ከተማ ገብተዋል።
ርእሰ መሥተዳድሩ ጎንደር አጼ ቴዎድሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘውን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ...
“ብልጽግና የ30 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እቅዶ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ የገባ ፓርቲ ነው” የደቡብ...
ደሴ፡ ግንቦት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምረጡኝ ቅስቀሳ በደቡብ ወሎ ዞን ጊምባ ከተማ ተካሂዷል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የጊምባ ከተማ ብልጽና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ በሽር ቦጋለ ብልጽግና...
ከ2 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጭ የትምህርት ቤቶች ግንባታ እየተከናወነ መኾኑን የሰሜን...
ባሕር ዳር: ግንቦት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልልን የትምህርት ቤቶች ደረጃ በማሻሻል የትምህርትን ተሳትፎ ከጥራት ጋር ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቷል። በዚህ ረገድ የሰሜን ሸዋ ዞን ተጠቃሽ ነው።
የዞኑ ትምህርት መምሪያ ኀላፊ ጸጋዬ እንግዳወርቅ የሰላም እጦትን ተከትሎ...
የሰባት ምርጫዎች ባለታሪኳ አዛውንት።
ባሕር ዳር: ግንቦት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ለብዙዎች የፖለቲካ ክንውን ብቻ ሊኾን ይችላል። በአለፋ ወረዳ ሻሁራ ከተማ ነዋሪ ለኾኑት ለወይዘሮ አበቄ አልጋው ግን የህልውና እና የነገ ተስፋ ጉዳይ ነው።
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ይበጀኛል የሚሉትን ፓርቲ...







