“የዩኒቨርሲቲ መማር ማስተማር ፍጹም ሰላምን ይሻል” የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጋርዳቸው ወርቁ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ገና አልተቀበሉም፡፡ ተማሪዎችን በወቅቱ እንዳይቀበሉ ደግሞ በክልሉ የተፈጠረው የጸጥታ ችግር ምክንያት ኾኗል፡፡ ዩኒቨርሲቲዎች ያሉባቸው ከተሞች ሰላማዊ ቢኾኑ እንኳን ተማሪዎች የሚመጡባቸው መንገዶች አስተማማኝ አለመኾን...
“ዩኒቨርሲቲው የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን አጠናቅቋል” የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጀጃው ደማሙ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ለመቀበል የሚያስችልን ጊዜ በመጠባበቅ ላይ ናቸው፡፡ አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች የቅድመ ዝግጅት ሥራዎቻቸውን ቀደም ብለው አጠናቅቀዋል፡፡ ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው ተማሪዎችን ለመቀበል ከሚጠባበቁ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ...
“መልካም” የተባለውን የማሽላ ዝርያ የዘር ብዜት እየሠራ መኾኑን የጎንደር ግብርና ምርምር ማዕከል ገለጸ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)
"መልካም" የተባለውን የማሽላ ዝርያ ለአርሶ አደሮች የማስተዋወቅ እና የዘር ብዜት ሥራ እየሠራ መኾኑን የጎንደር ግብርና ምርምር ማዕከል ገልጿል። ማዕከሉ የተለያዩ የተሻሻሉ አሠራሮችን ማፍለቅ ወይም ማላመድ፣...
“ተማሪዎችን ለመቀበል ከዝግጅት የሚጎድለን የለም” የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፍሬው ተገኘ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የቅድመ ዝግጅት ሥራ አጠናቀው ተማሪዎችን እየተቀበሉ ነው፡፡ በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎችም ተማሪዎችን ለመቀበል የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ ነው፡፡ ዝግጅታቸውን አጠናቀው የተማሪዎችን መምጫ ጊዜ የሚጠባበቁ ዩኒቨርሲቲዎችም አሉ፡፡...
“የአማራ ህዝብ ችግሮች እና ጥያቄዎች እንዲፈቱ የክልሉ መንግሥት እየሠራ ነው“ አቶ እሱባለው መሠለ የሥራ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ዙሪያ ወረዳ ከመንግሥት ሠራተኞች ጋር በወቅታዊ የሰላም ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጓል፡፡ በወቅታዊነት ያጋጠመው የሠላም ችግር እያሥከተለ ያለው ሰብዓዊና ቁሣዊ ውድመት፣ ሀገርን እና ኢንቨስትመንትን እያወደመ ለወደፊቱም በዘርፉ...








