ጎጃም በሚገኙ ሁሉም ዞኖች ያለው የሰላም ኹኔታ ከፍተኛ መሻሻሎች እያሳየ መኾኑን ኮማንድ ፖስቱ አረጋገጠ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 5/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጎጃም በሚገኙ ሁሉም ዞኖች ያለው የሰላም ኹኔታ ከፍተኛ መሻሻሎች እያሳየ መኾኑን ኮማንድ ፖስቱ ማረጋገጡን አስታውቋል።
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት የዕቅድ አፈጻጸሙን በደብረማርቆስ ከተማ በገመገመበት ዕለት እንደተገለጸው...
የባከነውን የትምህርት ጊዜ ለማካካስ የዓመቱን የመማር ማስተማር ሂደት ለማሻሻል ጥናት እየተደረገ ነው ተባለ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ እንዲመለሱ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ ተጠይቋል።
በአማራ ክልል በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ምክንያት እክል ከገጠማቸው ተቋማት ውስጥ የትምህርት ሴክተሩ አንዱ ነው።
በክልሉ ምሥራቅ፣ ምዕራብ እና ሰሜን ጎጃም...
“የአማራን ሕዝብ በርሃብ ለመቅጣት የሚደረጉ አካሄዶች መታረም አለባቸው” ድረስ ሳሕሉ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ኅዳር 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የአፈር ማደበሪያ አቅርቦትን በተመለከተ በየደረጃው ከሚገኙ መሪዎች ጋር ተወያይቷል።
ውይይቱ በአፈር ማደበሪያ አቅርቦት የነበሩ ችግሮችን በመቅረፍ በወቅቱ ማቅረብ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ ነው።
ውይይቱን...
በግብርና አቅርቦት ላይ የሚስተዋሉ ስርቆቶችን መቆጣጠር ይገባል ተባለ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 5/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የሰው ሠራሽ የአፈር ማደበሪያ አቅርቦትን በተመለከተ በየደረጃው ከሚገኙ የግብርና መሪዎች ጋር ተወያይቷል።
ውይይቱ በሰው ሠራሽ የአፈር ማደበሪያ አቅርቦት ላይ የነበሩ ችግሮችን በመቅረፍ በወቅቱ ማቅረብ...
በብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን በቻይና የዱጂያንግያን የመስኖ ፕሮጀክትን...
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን በቻይና የዱጂያንግያን መስኖ ኢንጂነሪንግን ጎብኝቷል፡፡
የመስኖ መርሐ ግብሩ ጎርፍን የሚቆጣጠር፤ ለቼንዱ ሜዳማ አካባቢ የመስኖ ውሃ...








