ሁለተኛው የኢትዮጵያ እና ብሩንዲ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ሥብሠባ እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ እና በብሩንዲ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ የሁለተኛው የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ሥብሠባ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። ሥብሠባው በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በማኅበራዊ መከላከያ እና የጥታ ዘርፎች...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በአምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በአምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒሰትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲው መስክ ያገለገሉት አምባሳደር...

“የቀይ ባሕር አሥተዳደርን አካታች በማድረግ ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለትን ማሳለጥ ይገባል” የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል...

አዲስ አበባ፡ መጋቢት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 4ኛው የቀይ ባሕር እና የገልፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው መክፈቻ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ሬር አድሚራል ክንዱ ገዙ የቀይ ባሕር አሥተዳደር አካታች መኾን አለበት ብለዋል። አካታች...

የለውጥ ዓመታቱ ስኬት በሐረሪ ክልል

ባሕርዳር፡ መጋቢት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መጋቢት 24 ቀን በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ የተጀመረው ሀገራዊ ለውጥ፣ በመንገድ መሠረተ ልማት ዘርፍ በርካታ ስኬቶችን እያስመዘገበ ይገኛል። በሐረሪ ክልልም ለዘርፉ በተሰጠው ልዩ ትኩረት የነዋሪዎችን የዓመታት ጥያቄ የመለሱ የልማት ሥራዎች...

የሕማማት ሳምንትን ከመከራ መታሰቢያነት ባለፈ የርህራሄ ማድረግ ይገባል።

ባሕርዳር፡ መጋቢት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰሙነ ሕማማት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዘንድ በልዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓት ትከበራለች። ምዕምናን በጾም፣ በስግደት እና በምስጋና የሚያሳልፏት ሳምንት ናት። ከሕማም በኋላ የሚመጣው የትንሳኤ በዓል ደግሞ የሰላም እና የእርቅ በዓል ነው።...