በደብረ ብርሃን ከተማ ከ12 ቢሊዮን ብር በላይ ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመትን ፈቃድ ተሰጥቷል።
ደብረ ብርሃን፡ ጥር 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባለፉት ስድስት ወራት በከተማ አሥተዳደሩ ከ12 ቢሊዮን ብር በላይ ላስመዘገቡ 80 ባለሃብቶች የኢንቨስትመትን ፈቃድ መስጠቱን የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ አስታውቋል፡፡
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ከተሰጣቸው መካከል 60 በመቶ...
“የጥምቀት በዓልን ስናከብር ትክክለኛውን የክርስቶስ መንገድ በመከተል መኾን አለበት” ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጻጻስ ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ የጥምቀት በዓልን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም ጥምቀት የክርስቶስ ትክክለኛ መንገድ ማሳያ ነው ብለዋል። የኢየሱስ ክርስቶስ ትክክለኛ መንገድ ደግሞ ፍጹም ፍቅር...
ባሕላዊ ፍርድ ቤቶችን እስከ ታችኛው እርከን ድረስ ለማውረድ በትኩረት እየተሠራ ነው።
ጎንደር: ጥር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን እና በጎንደር ከተማ አሥተዳደር የባሕል ፍርድ ቤቶችን ሥራ ማስጀመሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት አካሂዷል።
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው ባሕላዊ...
ኢትዮጵያ እና ሕንድ ዲፕሎማቶቻቸው ያለ ቪዛ መንቀሳቀስ የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት አደረጉ።
አዲስ አበባ፡ ጥር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር አኒል ኩማር ራይ እና በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምሥራቅ የፓስፊክ እና ኤዥያ ሀገራት ዳይሬክተር አምባሳደር ዳወን ከድር የዲፕሎማቶክ ቪዛ አገግልሎት ተፈራርመዋል።
የቪዛ አግልግሎት ስምምነቱ የአንዳቸው...
ምስራቅ ዕዝ በተሰማራባቸው ቀጣናዎች ውጤታማ የግዳጅ አፈፃፀም ማስመዝገቡን ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ተሰማ አረጋገጡ።
ባሕር ዳር: ጥር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዕዙ የ2018 ዓ.ም የግማሽ በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀሙን የዕዙ ከፍተኛ አመራሮች፣ የኮር እና የክፍለ ጦር አዛዦች እንዲሁም የዕዙ የመምሪያ ኀላፊዎች በተገኙበት ገምግሟል፡፡
በመድረኩም በዕዙ ስር ያሉ ክፍሎች ሪፖርታቸውን ከቀረቡ...








