“የለውጥ ሥራዎች ዋነኛ ማጠንጠኛ የዳኝነት አገልግሎትን በማሻሻል የኅብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ነው” አቶ ዓለምአንተ አግደው

ባሕር ዳር፡ ጥር 09/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በየደረጃው የሚገኙ ፍርድ ቤቶችን የ2018 የበጀት ዓመት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው። ዛሬም የማዕከላዊ ጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት እና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ጎንደር ምድብ...

የባሕል እና ኪነጥበብ ፌስቲቫል ባሕል ሳይበረዝ ጠብቆ ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ ድርሻው የጎላ ነው።

ደሴ፡ ጥር 09/2018ዓ.ም (አሚኮ) "ባሕላችን ለሰላማችን" በሚል መሪ መልዕክት በደሴ ከተማ ባሕል እና ቱሪዝም መምሪያ አዘጋጅነት 17ኛው የባሕል እና ኪነጥበባት ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው። በፌስቲቫሉ የወሎ እና አካባቢው የተለያዩ ባሕሎች እና የኪነጥበብ ሥራዎች እየቀረቡ ነው። በተጨማሪም...

የባሕር ዳር ከተማን የማዘመን ሥራ ቀጥሏል።

ባሕር ዳር፡ ጥር 9/2018ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የከተማዋን የትራንስፖርት ችግሮች ሊቀርፉ የሚችሉ 10 በኤሌትሪክ የሚሠሩ ዘመናዊ አውቶብሶችን ወደ ከተማዋ አስገብቷል። ከተማ አሥተዳደሩ ባሶችን ሥራ የማስጀመር መርሐግብር አካሂዷል። በመርሐግብሩ የክልሉ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን...

አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።

ጎንደር: ጥር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ እና የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አስማማው ዘገዬ (ዶ.ር) ናቸው...

ወሎን የገለጠው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት

ባሕር ዳር፡ ጥር 09/2018ዓ.ም (አሚኮ) እነዛ ዳዋ የለበሱ የኢትዮጵያ ተስፋዎች አርቆ የሚያያቸው እና የሚገልጣቸው አጥተው ረዥም ዘመናትን አሳልፈዋል። ምንም እንኳን ሀገርን በዕድገት ደረጃ በፍጥነት የማስፈንጠር አቅም ቢኖራቸውም ያስተዋላቸው ግን አልነበረም። ጥቂት ድካሞች ቢጨመሩባቸው በርካታ ቱሪስቶችን የሚስቡት...