የአገልግሎት አሰጣጥ ስብራት የታከመበት!

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚገኙ ተገልጋዮች ቀናትንና ወራትን ይፈጅባቸው የነበረውን የተቋማት አገልግሎት በደቂቃዎች ውስጥ ማግኘት ጀምረዋል። ይህ የተሳለጠ አሠራር እውን ሊሆን የቻለው "ሞሶብ" የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ወዲህ...

በማለዳ ጀንበር በእለተ ስቅለቱ በልጆች ውብ ዜማ የሚታጀበው ሚሻ ሚሾ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሚሻ ሚሾ የሰው ልጅ ከጨለማ ወደ ብርሃን፣ ከባርነት ወደ ነፃነት የተሻገረበት ቃል ኪዳን የሚታሰብበት ውብ ባህላዊና ሃይማኖታዊ ሥርዓት ነው። በማለዳ ጀንበር በእለተ ስቅለቱ በልጆች ውብ ዜማ እና በሌሎች...

ከጫካ ወደ ሰላም፤ ከጥፋት ወደ ልማት!

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ቀደም ሲል ሲከተሉት የቆዩት የጥፋት መንገድ አገርንና ሕዝብን የሚጎዳና የታሪካዊ ጠላቶችን ፍላጎት ለማሳካት ያለመ በመሆኑ የሰላም አማራጭ መቀበላቸውን ራሱን አፋብን ብሎ የሚጠራው ጽንፈኛ ቡድን የቀድሞ አመራር አባላት ገለጹ። በጥፋት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ኢቫሪስቴ ንድያይሺሚዬ ጋር ተወያዩ።

  ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኢቫሪስቴ ንድያይሺሚዬ ጋር ውጤታማ የሁለትዮሽ ውይይት ማድረጋቸውን በይፉዊ የትስስር ገጻቸው አስፍረዋል። በውይይታቸው ወቅት በተለያዩ ዘርፎች ያሉ ትብብሮችን ለማጠናከር ያለሙ በርካታ የመግባቢያ ሰነዶች...

አፍሪካ ከውጭ እርዳታ እንድትላቀቅ የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅምን በገንዘብ ማጠናከር ይገባል።

  አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 39 አባል ሀገራት የተሳተፉበት 16ኛው የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም ጉባኤ ለሁለተኛ ቀን ቀጥሏል። በዚህ ጉባኤ አፍሪካውያን የአደጋ ስጋት አቅማቸውን ለማስተሳሰር ከመቼውም ጊዜ በላይ በጋራ ሊቆሙ እንደሚገባ አቋም ይዘውበታል። በዛሬው...