የሰላም እጦቱ ወጣቶችን ሥራ ፈትተው ለመጤ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት እንዲጋለጡ ማድረጉን የወጣቶች እና ስፖርት...
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ከክልሉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ጋር "የወጣቶች ጉዳይ ትግበራ አሉታዊ መጤ ባሕል እና አደንዛዥ ዕጾች መከላከል ግብረ ኃይል የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ" በባሕር...
የተፈጠረው የጸጥታ ችግር በጤና ሥራዎች ላይ እንቅፋት እየፈጠረ መኾኑን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ኀላፊ አብዱልከሪም መንግሥቱ በወቅታዊ የሥራ አፈጻጸሞች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። በ2016 በጀት ዓመት መጀመሪያ ላይ የዕቅድ ኦረንቴሽን ሰጥቶ ሥራ መጀመሩንም ገልጸዋል። በክልሉ የተፈጠረው የጸጥታ...
በመጪው ሳምንት ከ200 ሺህ በላይ የዓሳ ጫጩቶች በጣና ሐይቅ ይሰራጫሉ።
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በጣና ሐይቅ ላይ የዓሳ ልማትን የማስፋፋት ሥራ እየተሠራ መሆኑን የባሕር ዳር ዓሳ እና ሌሎች የውኃ ላይ ሕይወት ምርምር ማዕከል አስታወቀ።
የምርምር ማዕከሉ በመጪው ሳምንት ከ200 ሺህ በላይ የዓሳ...
ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማትን ለማሻሻል በሚሠሩ ሥራዎች ሁሉም እንዲረባረብ ጥሪ...
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታን ለማሳደግ ክልሉ ለአካባቢ እና ለአረንጓዴ ልማት ጥበቃ ሥራዎች ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መኾኑን የአማራ ክልል የአካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን ገልጿል።
ኢትዮጵያ ለአየር...
“የፍትሕ ተቋማትን አገልግሎት አሰጣት የሚያሳልጥ ሀገራዊ ማሻሻያ ተደርጓል” የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኀላፊ
ደብረ ብርሃን: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገራዊ የፍትሕ ማሻሻያውን መነሻ በማድረግም የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ፣ ፖሊስ ኮሚሽን እና የክልሉ ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን በክልሉ ለሦስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ የአገልግሎት ማሻሻያ ሰነድ አዘጋጅተዋል።
የአማራ...








