የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጠ።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ምክር ቤት ባካሄደው 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ቴዎድሮስ እንዳለውን የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ዋና አሥተዳዳሪ አድርጎ ሹሟል።
ምክር ቤቱ ለአስፈጻሚ ተቋማት በዋና አሥተዳዳሪው የቀረቡ እጩ ተሿሚዎችን ሹመት...
“ግብፆች አልተስማማንም የሚሉት እኛ የምንፈልገው ካልኾነ ሌሎችን ቢጠቅምም ባይጠቅምም ድርድሩ ይፈርሳል ከሚል ግምት ነው”...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ግብፅ የዓባይ ግድብን በተደጋጋሚ የውዝግብ ማዕከል ለማድረግ የምታደርገው ጥረት የውኃው ብቸኛ ተጠቃሚ እና ባለቤት እኛ ነን ከሚል ፍላጎት የመነጨ መኾኑን የውኃ ፖለቲካ ተመራማሪው ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ.ር) ተናግረዋል።
የውኃ ፖለቲካ...
“የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት በ77 ከተሞች አዳዲስ የገበያ ማዕከላትን በማቋቋም አምራችና ሸማቹን በቀጥታ ለማገናኘት እየሠራን...
ደብረ ብርሃን: ታኅሳሥ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ለሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራት 1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ተዘዋዋሪ በጀት በማቅረብ የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት እየሠራ መኾኑን ገልጿል። ...
“የመንገድ ግንባታዎቹ የወልድያ ከተማ ሕዝብን የልማት ጥያቄ የሚመልሱና ለከተማዋ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያላቸው ናቸው”...
ደሴ: ታኅሳሥ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን በወልድያ ከተማ በ1 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ወጪ እየተገነባ የሚገኘውን የመንገድ ግንባታ የሥራ እንቅስቃሴን ተመልክተዋል። ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን በከተማዋ እየተገነቡ...
የወሎ ማዕከል የተሃድሶ ሠልጣኞች ጥያቄያችንን በሰላማዊ ትግል ለማስመለስ መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ መቀበላቸውን ገለጹ፡፡
ደሴ: ታኅሳስ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሰላም ጥሪውን ተቀብለው በወሎ ማዕከል ለተሃድሶ ሥልጠና የገቡ ታጣቂዎች የዞን እና የክልል የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡
የአማራ ሕዝብ ጥያቄዎችን በሰላማዊ ትግል መፍታት የሚቻልበት ሁኔታ እንደሚኖር በማመን ከትጥቅ ትግል አማራጭ ተመልሰናል...








