“ሀገር ሰላም የሚኾነው ጣት ከመቀሳሰር ወጥቶ በአንድነት መሥራት ሲቻል ነው” የአማራ ክልል ፖለቲካ ፓርቲዎች...

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በመወያየት የጋራ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የጋራ ምክር ቤቱ ሠብሣቢ ተስፋሁን ዓለምነህ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ...

ከ1 ቢሊዮን ብር በጅቶ የመሰረተ ልማት ግንባታ እያካሄደ መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ጉጸ።

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት ተይዞ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተካሄደ መሆኑን የከተማ አሥተዳደሩ ከንቲባ አቶ መሐመድአሚን የሱፍ ገለልጸዋል። በከተማ አሥተዳደሩ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት...

የለማውን ጥጥ ለኢንዱስትሪዎች ግብዓት በሚውል መልኩ በጥራት እየተሰበሰበ መኾኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ...

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን በ23 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የለማ ጥጥ እየተሰበሰበ መኾኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታውቋል። በመምሪያው የሰብል ልማትና ጥበቃ ቡድን መሪ አቶ ጌትነት ካሳሁን እንደተናገሩት በመኽር ወቅቱ...

“በአዲስ መልክ የሸማች ማኅበራትን በማቋቋም ዘመናዊ እና ሕጋዊ የንግድ ሥርዓትን በመገንባት የኑሮ ውድነቱን ለማቃለል...

ደሴ: ታኅሳሥ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የከተማ ልማት ክላስተር በሥሩ ከሚያሥተዳድራቸው ተቋማት ጋር የ5 ወራት የሥራ አፈጻጸምን ገምግሟል፡፡ በግምገማው የተገኙት ቢሮ ኀላፊዎች የኑሮ ውድነቱ ባልተረጋጋ የገበያ ሥርዓት የሚመጣ መኾኑን በመጥቀስ “ሸማች ተኮር የገበያ...

“በክልሉ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ2ሺ በላይ ታራሚዎች ይቅርታ ተደርጎላቸዋል” የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ...

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ2ሺ በላይ ታራሚዎች ይቅርታ እንደተደረገላቸው የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ጎሽም ገልጸዋል። የክልሉ መንግሥት የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ነው ለ2ሺህ 741...