“በክልሉ ያለውን የሥራ አጥነት ችግር ለመቅረፍ በየአካባቢው ያለውን ፀጋ የመለየት እና ወደ ጥቅም የማስገባት...
ደሴ: ጥር 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሥራና ሥልጠና ቢሮ የ2016 ዓ.ም የግማሽ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ግምገማውን በኮምቦልቻ ከተማ አካሂዷል።
በመድረኩ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ እና የክልሉ ከተማ እና...
በመስኖ ልማት 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየሠራ መኾኑን የሊቦ ከምከም ወረዳ...
ባሕር ዳር: ጥር 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በመስኖ ልማት 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየሠራ መኾኑን በደቡብ ጎንደር ዞን የሊቦ ከምከም ወረዳ አስታውቋል።
የደቡብ ጎንደር ዞን እና የሊቦከምከም ወረዳ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች...
በአማራ ክልል ያለው የሰላም ሁኔታ በተሻለ ለውጥ ላይ እንደሚገኝ የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ...
ባሕርዳር: ጥር 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ያለው ሰላም ከነበረበት የከፋ ግጭት በመውጣት በተሻለ ለውጥ ላይ እንደሚገኝ የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ገልጿል።
በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ እና የአማራ ክልል ሰላም እና...
ተቋርጦ የነበረውን የተከዜ ዓሳ ሃብት ምርት ለማስጀመር መዘጋጀቱን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር እንሰሳት እና...
ሰቆጣ: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)መንግሥት በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር እየታየ ያለውን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ተከትሎ ተቋርጦ የነበረውን የተከዜ ዓሳ ሃብት ምርት ለማስጀመር መዘጋጀቱን የብሔረሰብ አሥተዳደሩ እንሰሳት እና ዓሳ ሃብት ተጠሪ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
በአማራ ክልል እንሰሳት...
“ተማሪዎች የከተማው እና የዩኒቨርሲቲው ጌጦች በመኾናችሁ ሁሉም ማኅበረሰብ እንደ ልጅ ይንከባከባችኃል” የደባርቅ ከተማ የሀገር...
ባሕር ዳር: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ጥሪ ያደረገላቸው ነባር ተማሪዎች እየተቀበለ ነው። ተማሪዎች መግባታቸው ተከትሎ በዛሬው ዕለት ለተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ መልእክት እና በመማር ማስተማር አካሄድ ዙሪያ ገለጻ ተደርጓል፡፡ በዝግጅቱ የሀገር...








